News

National News

የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተማሪ መጽሃፍትን አንድ ለአንድ ለማድረስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፤

ትምህርት ሚኒስቴር ከአጋር አካላት በተገኘ ድጋፍ ያሳተማቸውን 23.9 ሚሊየን የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መጽሃፍት ጅቡቲ ወደብ ደርሰው ወደ ሃገር ውስጥ የማጓጓዝ ሥራ እየተሰራ ነው።
ትምህርት ሚኒስቴር በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የተማሪ መጽሃፍትን በሁሉም የትምህርት እርከኖች አንድ ለአንድ ለማድረስ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መጽሃፍትን ማሟላት የክልል ትምህርት ቢሮዎች ሃላፊነት መሆኑን ያነሱት የትምህርት ሚኒስትሩ ነገር ግን እንደ ሀገር የሚታየውን የተማሪ መጽሃፍት አቅርቦት ችግር ለመፍታት በትምህርት ሚኒስቴር ደረጃ ሀብት በማፈላለግ ከ23.9 ሚሊየን በላይ መጽሃፍትን ማሳተም መቻሉን አብራርተዋል።
እነዚህ የታተሙት መጽሃፍት ጅቡቲ ወደብ ደርሰው የተወሰኑት ወደ ሀገር ውስጥ መግባት መጀመራቸውን ጠቅሰው በመጪዎቹ ጥቂት ሳምንታት ውስጥ ወደ ሀገር ውስጥ ተጠናቀው በመግባት ለሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች በተቀናጀ ሁኔታ የሚሰራጩ በመሆኑ ክልሎች በፍጥነት በመረከብ ወደ ትምህርት ቤት በማውረድ ተማሪዎቹ መጽሃፍቱን እንዲያገኙ በማድረግ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል።
እስካሁን በክልሎችና በትምህርት ሚኒስቴር የታተሙት መጽሃፍት በቂ አለመሆናቸውን የገልጹት ሚኒስትሩ በቀጣይ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መጽህፍትን አንድ ለአንድ ለማደረስ ትምህርት ሚኒስቴር ከተባባሪ አካላት ባገኘው ድጋፍ ተጨማሪ ወደ 40 ሚሊየን የሚጠጋ መጽሃፍትን በድጋሚ አሳትሞ ለክልሎች ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የ2ኛ ደረጃ ትምህርት መጽሃፍትን አሳትሞ ሙሉ በሙሉ ለተማሪዎች አንድ ለአንድ እንዲደርስ ወደ ክልሎች ማሰራጨቱ የሚታወስ ነው።
ትምህርት ሚኒስቴር ከአጋር አካላት በተገኘ ድጋፍ ያሳተማቸውን 23.9 ሚሊየን የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መጽሃፍት ጅቡቲ ወደብ ደርሰው ወደ ሃገር ውስጥ የማጓጓዝ ሥራ እየተሰራ ነው።
ትምህርት ሚኒስቴር በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የተማሪ መጽሃፍትን በሁሉም የትምህርት እርከኖች አንድ ለአንድ ለማድረስ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መጽሃፍትን ማሟላት የክልል ትምህርት ቢሮዎች ሃላፊነት መሆኑን ያነሱት የትምህርት ሚኒስትሩ ነገር ግን እንደ ሀገር የሚታየውን የተማሪ መጽሃፍት አቅርቦት ችግር ለመፍታት በትምህርት ሚኒስቴር ደረጃ ሀብት በማፈላለግ ከ23.9 ሚሊየን በላይ መጽሃፍትን ማሳተም መቻሉን አብራርተዋል።
እነዚህ የታተሙት መጽሃፍት ጅቡቲ ወደብ ደርሰው የተወሰኑት ወደ ሀገር ውስጥ መግባት መጀመራቸውን ጠቅሰው በመጪዎቹ ጥቂት ሳምንታት ውስጥ ወደ ሀገር ውስጥ ተጠናቀው በመግባት ለሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች በተቀናጀ ሁኔታ የሚሰራጩ በመሆኑ ክልሎች በፍጥነት በመረከብ ወደ ትምህርት ቤት በማውረድ ተማሪዎቹ መጽሃፍቱን እንዲያገኙ በማድረግ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል።
እስካሁን በክልሎችና በትምህርት ሚኒስቴር የታተሙት መጽሃፍት በቂ አለመሆናቸውን የገልጹት ሚኒስትሩ በቀጣይ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መጽህፍትን አንድ ለአንድ ለማደረስ ትምህርት ሚኒስቴር ከተባባሪ አካላት ባገኘው ድጋፍ ተጨማሪ ወደ 40 ሚሊየን የሚጠጋ መጽሃፍትን በድጋሚ አሳትሞ ለክልሎች ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የ2ኛ ደረጃ ትምህርት መጽሃፍትን አሳትሞ ሙሉ በሙሉ ለተማሪዎች አንድ ለአንድ እንዲደርስ ወደ ክልሎች ማሰራጨቱ የሚታወስ ነው።
Feb 10, 2026 127
National News

መጪዎቹ ስድስት ወራት ከ1200 በላይ የሚሆኑ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለመገንባት መታቀዱ ተገለፀ። እነዚህ ትምህርት ቤቶች እንደ ሀገር ምንም ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሌላቸው ወረዳዎችን የሚገነቡ ናቸው።

የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቀሪ ስድስት ወራት የሚከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ ለክልልና ከተማ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ ሀላፊዎች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የትምህርት ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ባገኘው ድጋፍ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙና ምንም ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሌላቸው 626 ወረዳዎች ውስጥ አንድ አንድ ትምህርት ቤት የሚገነባ መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህ ሀገራዊ ፕሮጀክትም ተጠቃሚ የሚሆኑ ክልሎችና የከተማ መስተዳድሮች የትምህርት ሚኒስቴር ባገኘው ድጋፍ በየወረዳው በሚገነባው ትምህርት ቤት ተመሳሳይ ሌላ ት/ቤት እንዲገነቡ የሚጠበቅባቸው በመሆኑ በቀጣይ 6 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ አዲስ የሚገነቡት ት/ቤቶች ቁጥር ከ1200 በላይ እንደሚሆን ሚንስትሩ አብራርተዋል።
በዚህም የትምህርት ቤቶቹ ዲዛይን ተሰርቶ እየተጠናቀቀ መሆኑን ገለፀው በቀጣይ ከክልሎች ጋር በመሆን ኮንትራክተሮችን በመለየት ግንባታው በፍጥነት እንደሚጀመርም አብራርተዋል።
ፕሮጀክቱ ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርትን ለሁሉም ዜጎች በሁሉም አካባቢ በፍትሃዊነትና በጥራት ተደራሽ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት አካል መሆኑን ሚንስትሩ አያይዘው ገልጸዋል።
ባለፉት ዓመታት መንግስት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት በተለይም ህፃናትን ከታች ጀምሮ በእውቀትና በስነ ምግባር በመቅረፅ ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት በሰጠው ልዩ ትኩረት ከ34 ሺ በላይ ትምህርቤቶችን ገንብቷል።
የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቀሪ ስድስት ወራት የሚከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ ለክልልና ከተማ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ ሀላፊዎች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የትምህርት ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ባገኘው ድጋፍ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙና ምንም ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሌላቸው 626 ወረዳዎች ውስጥ አንድ አንድ ትምህርት ቤት የሚገነባ መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህ ሀገራዊ ፕሮጀክትም ተጠቃሚ የሚሆኑ ክልሎችና የከተማ መስተዳድሮች የትምህርት ሚኒስቴር ባገኘው ድጋፍ በየወረዳው በሚገነባው ትምህርት ቤት ተመሳሳይ ሌላ ት/ቤት እንዲገነቡ የሚጠበቅባቸው በመሆኑ በቀጣይ 6 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ አዲስ የሚገነቡት ት/ቤቶች ቁጥር ከ1200 በላይ እንደሚሆን ሚንስትሩ አብራርተዋል።
በዚህም የትምህርት ቤቶቹ ዲዛይን ተሰርቶ እየተጠናቀቀ መሆኑን ገለፀው በቀጣይ ከክልሎች ጋር በመሆን ኮንትራክተሮችን በመለየት ግንባታው በፍጥነት እንደሚጀመርም አብራርተዋል።
ፕሮጀክቱ ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርትን ለሁሉም ዜጎች በሁሉም አካባቢ በፍትሃዊነትና በጥራት ተደራሽ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት አካል መሆኑን ሚንስትሩ አያይዘው ገልጸዋል።
ባለፉት ዓመታት መንግስት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት በተለይም ህፃናትን ከታች ጀምሮ በእውቀትና በስነ ምግባር በመቅረፅ ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት በሰጠው ልዩ ትኩረት ከ34 ሺ በላይ ትምህርቤቶችን ገንብቷል።
Feb 09, 2026 123
National News

መጪዎቹ ስድስት ወራት ከ1200 በላይ የሚሆኑ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለመገንባት መታቀዱ ተገለፀ። እነዚህ ትምህርት ቤቶች እንደ ሀገር ምንም ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሌላቸው ወረዳዎችን የሚገነቡ ናቸው።

የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቀሪ ስድስት ወራት የሚከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ ለክልልና ከተማ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ ሀላፊዎች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የትምህርት ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ባገኘው ድጋፍ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙና ምንም ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሌላቸው 626 ወረዳዎች ውስጥ አንድ አንድ ትምህርት ቤት የሚገነባ መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህ ሀገራዊ ፕሮጀክትም ተጠቃሚ የሚሆኑ ክልሎችና የከተማ መስተዳድሮች የትምህርት ሚኒስቴር ባገኘው ድጋፍ በየወረዳው በሚገነባው ትምህርት ቤት ተመሳሳይ ሌላ ት/ቤት እንዲገነቡ የሚጠበቅባቸው በመሆኑ በቀጣይ 6 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ አዲስ የሚገነቡት ት/ቤቶች ቁጥር ከ1200 በላይ እንደሚሆን ሚንስትሩ አብራርተዋል።
በዚህም የትምህርት ቤቶቹ ዲዛይን ተሰርቶ እየተጠናቀቀ መሆኑን ገለፀው በቀጣይ ከክልሎች ጋር በመሆን ኮንትራክተሮችን በመለየት ግንባታው በፍጥነት እንደሚጀመርም አብራርተዋል።
ፕሮጀክቱ ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርትን ለሁሉም ዜጎች በሁሉም አካባቢ በፍትሃዊነትና በጥራት ተደራሽ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት አካል መሆኑን ሚንስትሩ አያይዘው ገልጸዋል።
ባለፉት ዓመታት መንግስት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት በተለይም ህፃናትን ከታች ጀምሮ በእውቀትና በስነ ምግባር በመቅረፅ ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት በሰጠው ልዩ ትኩረት ከ34 ሺ በላይ ትምህርቤቶችን ገንብቷል።
የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቀሪ ስድስት ወራት የሚከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ ለክልልና ከተማ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ ሀላፊዎች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የትምህርት ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ባገኘው ድጋፍ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙና ምንም ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሌላቸው 626 ወረዳዎች ውስጥ አንድ አንድ ትምህርት ቤት የሚገነባ መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህ ሀገራዊ ፕሮጀክትም ተጠቃሚ የሚሆኑ ክልሎችና የከተማ መስተዳድሮች የትምህርት ሚኒስቴር ባገኘው ድጋፍ በየወረዳው በሚገነባው ትምህርት ቤት ተመሳሳይ ሌላ ት/ቤት እንዲገነቡ የሚጠበቅባቸው በመሆኑ በቀጣይ 6 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ አዲስ የሚገነቡት ት/ቤቶች ቁጥር ከ1200 በላይ እንደሚሆን ሚንስትሩ አብራርተዋል።
በዚህም የትምህርት ቤቶቹ ዲዛይን ተሰርቶ እየተጠናቀቀ መሆኑን ገለፀው በቀጣይ ከክልሎች ጋር በመሆን ኮንትራክተሮችን በመለየት ግንባታው በፍጥነት እንደሚጀመርም አብራርተዋል።
ፕሮጀክቱ ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርትን ለሁሉም ዜጎች በሁሉም አካባቢ በፍትሃዊነትና በጥራት ተደራሽ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት አካል መሆኑን ሚንስትሩ አያይዘው ገልጸዋል።
ባለፉት ዓመታት መንግስት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት በተለይም ህፃናትን ከታች ጀምሮ በእውቀትና በስነ ምግባር በመቅረፅ ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት በሰጠው ልዩ ትኩረት ከ34 ሺ በላይ ትምህርቤቶችን ገንብቷል።
Feb 09, 2026 102
National News

የዚህ አመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ይሰጣል። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ2018 የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የግማሽ ዓመት አፈፃፀም መድረክ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት በዚህ ዓመት የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ እንደሚሰጥ ገልፀዋል።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ፈተናው በወረቀትና በበይነ መረብ ሲሰጥ እንደረበር አንስተው በዚህ ዓመት የሚሰጠውን ማጠናቀቂያ ፈተና ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ለዚህም የተለያዩ ግብዓቶች ለክልሎች ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰው በፈተና ጣቢያዎች በቂ የኢንተርኔት አቅርቦት እንዲኖር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመነጋገር ይሰራል ብለዋል።
ክልሎች በዚህ ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮች እንዳይኖሩ በቂ ኮምፒዩተር ፣ ኔትዎርክና አማራጭ የሀይል አቅርቦት እንዲኖር ልዩ ትኩረት ሰጥተው መዘጋጀት እንዳለባቸው አሳስበው ለተማሪዎች በቂ ሥልጠና መስጠት እንደሚገባም አስገንዝበዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ የክልልና ከተማ መስተዳድሮች ይህንን አውቀው አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።
እንደ ሀገር ፈተናን በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል አቅም መኖሩንና ለዚህም እስካሁን የተሰሩ ሥራዎችን በሚመለከት በትምህርት ሚኒስቴር የዲጅታል ትምህርትና አይሲቲ ሥራ አስፈፃሚ ዘላለም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጻ አድርገዋል።
በገለፃቸውም ተማሪዎች የሚለማመዱባቸው ሞዴል ፈተናዎች በበቂ ሁኔታ የተጋጁ መሆኑን ጠቅሰው ተማሪዎች አስቀድመው እንዲለማመዱና ሥልጠና እንዲያገኙ ማድረግ ይገባል ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርት ምዘናና ፈተና አስተዳደር ሥርዓት ውስጥ ያጋጠሙ ስብራቶችን ለማስቀረት የተለያዩ የሪፎርም ተግባራትን ቀርፆ ፈተናን ከስርቆትና ኩረጃ በፀዳ መልኩ ሲሰጥ መቆየቱ ይታወሳል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የግማሽ ዓመት አፈፃፀም መድረክ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት በዚህ ዓመት የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ እንደሚሰጥ ገልፀዋል።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ፈተናው በወረቀትና በበይነ መረብ ሲሰጥ እንደረበር አንስተው በዚህ ዓመት የሚሰጠውን ማጠናቀቂያ ፈተና ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ለዚህም የተለያዩ ግብዓቶች ለክልሎች ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰው በፈተና ጣቢያዎች በቂ የኢንተርኔት አቅርቦት እንዲኖር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመነጋገር ይሰራል ብለዋል።
ክልሎች በዚህ ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮች እንዳይኖሩ በቂ ኮምፒዩተር ፣ ኔትዎርክና አማራጭ የሀይል አቅርቦት እንዲኖር ልዩ ትኩረት ሰጥተው መዘጋጀት እንዳለባቸው አሳስበው ለተማሪዎች በቂ ሥልጠና መስጠት እንደሚገባም አስገንዝበዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ የክልልና ከተማ መስተዳድሮች ይህንን አውቀው አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።
እንደ ሀገር ፈተናን በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል አቅም መኖሩንና ለዚህም እስካሁን የተሰሩ ሥራዎችን በሚመለከት በትምህርት ሚኒስቴር የዲጅታል ትምህርትና አይሲቲ ሥራ አስፈፃሚ ዘላለም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጻ አድርገዋል።
በገለፃቸውም ተማሪዎች የሚለማመዱባቸው ሞዴል ፈተናዎች በበቂ ሁኔታ የተጋጁ መሆኑን ጠቅሰው ተማሪዎች አስቀድመው እንዲለማመዱና ሥልጠና እንዲያገኙ ማድረግ ይገባል ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርት ምዘናና ፈተና አስተዳደር ሥርዓት ውስጥ ያጋጠሙ ስብራቶችን ለማስቀረት የተለያዩ የሪፎርም ተግባራትን ቀርፆ ፈተናን ከስርቆትና ኩረጃ በፀዳ መልኩ ሲሰጥ መቆየቱ ይታወሳል።
Feb 09, 2026 235
National News

አጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የለውጥና መደበኛ ስራዎች አፈጻጸም ሂደት የተገኙ ስኬቶችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተጠቆመ።

የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸውን ተግባራት የሚገመግም የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።
በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ የዘርፉ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በቀጣይ ትኩረት ሊሰጣቸው በሚገቡ ስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ላይ አቅጣጫ አስቀምጠዋል።
በዚህም የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የተጀመረበትን ግለት ጠብቆ በህብረተሰቡ ዘንድ መቀዛቀዝ እንዳይኖር እስከመጨረሻው እንዲቀጥል በቁርጠኝነት መሠራት እንዳለበት አሳስበዋል።
በተለይም የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርትን ለማስፋፋት የተሰራው ሥራ የሚደነቅ ሲሆን የበለጠ በሁሉም አካባቢ ተደራሽ ለማድረግ የአመራር አጀንዳ አድርጎ በቁርጠኝነት መፈጸም እንደሚገባ አሳስበዋል።
ከዚህም ባለፈ የተማሪዎች መጠነ ማቋረጥን ከመቀነስና ውጤታማነትን ከማረጋገጥ አኳያ የትምህርት ቤት ምገባን በበጀት በመደገፍ፤ ሀብት በማሰባሰብ እንዲሁም ማህበረሰቡን በስፋት በማሳተፍ ለተማሪዎች ምቹ ሁኔታን መፍጠር እንደሚገባ አመላክተዋል።
የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል በተደረገው የሥርዓተ ትምህርት ለውጥ ትግበራ መሠረት የመጽሐፍት አቅርቦት ላይ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች ወሳኝ መሆናቸውን ያመላከቱት ሚኒስትር ዴኤታዋ አሁንም የተማሪ መፅሃፍትን አንድ ለአንድ የማድረስ ሥራ በተለይም ከቅድመ አንደኛ እስከ አንደኛ ደረጃ የክልሎችን ትኩረት የሚፈልግ በመሆኑ በፍጥነት መፈፀም ይገባል ብለዋል።
ከዚህ ጎን ለጎን የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮችን አቅም መገንባትና አማራጭ የመምህራን ስልጠናን እንደ አንድ የትኩረት መስክ በመያዝ መስራት እንደሚገባ አብራርተዋል።
በቅድመ-አንደኛ ደረጃና በመሠረታዊ የጎልማሶች ትምህርትና ክህሎትን ለማሳደግ የተጀመሩ መልካም ተሞክሮዎችን በስፋት ለማስቀጠል አመራሩ በልዩ ትኩረት መስራት እንደሚገባው አስገንዝበዋል።
በመጨረሻም የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል እየተወሠዱ ካሉ እርምጃዎች አንዱ የሆነው የማጠናከሪያ ትምህርት (Tutorial) በማጠናከር በቅርብ መከታተል እንደሚገባ አቅጣጫ አስቀምጠዋል።
የታቀዱ ግቦች እንዲሳኩ የተቀናጀ የአመራር ሚና እና የማህበረሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ በመሆኑ፣ በየደረጃው የሚገኘው አካል ለተግባራዊነቱ በትጋት መስራት እንደሚገባው ክብርት ሚኒስቴር ዴኤታዋ አሳስበዋል።
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸውን ተግባራት የሚገመግም የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።
በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ የዘርፉ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በቀጣይ ትኩረት ሊሰጣቸው በሚገቡ ስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ላይ አቅጣጫ አስቀምጠዋል።
በዚህም የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የተጀመረበትን ግለት ጠብቆ በህብረተሰቡ ዘንድ መቀዛቀዝ እንዳይኖር እስከመጨረሻው እንዲቀጥል በቁርጠኝነት መሠራት እንዳለበት አሳስበዋል።
በተለይም የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርትን ለማስፋፋት የተሰራው ሥራ የሚደነቅ ሲሆን የበለጠ በሁሉም አካባቢ ተደራሽ ለማድረግ የአመራር አጀንዳ አድርጎ በቁርጠኝነት መፈጸም እንደሚገባ አሳስበዋል።
ከዚህም ባለፈ የተማሪዎች መጠነ ማቋረጥን ከመቀነስና ውጤታማነትን ከማረጋገጥ አኳያ የትምህርት ቤት ምገባን በበጀት በመደገፍ፤ ሀብት በማሰባሰብ እንዲሁም ማህበረሰቡን በስፋት በማሳተፍ ለተማሪዎች ምቹ ሁኔታን መፍጠር እንደሚገባ አመላክተዋል።
የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል በተደረገው የሥርዓተ ትምህርት ለውጥ ትግበራ መሠረት የመጽሐፍት አቅርቦት ላይ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች ወሳኝ መሆናቸውን ያመላከቱት ሚኒስትር ዴኤታዋ አሁንም የተማሪ መፅሃፍትን አንድ ለአንድ የማድረስ ሥራ በተለይም ከቅድመ አንደኛ እስከ አንደኛ ደረጃ የክልሎችን ትኩረት የሚፈልግ በመሆኑ በፍጥነት መፈፀም ይገባል ብለዋል።
ከዚህ ጎን ለጎን የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮችን አቅም መገንባትና አማራጭ የመምህራን ስልጠናን እንደ አንድ የትኩረት መስክ በመያዝ መስራት እንደሚገባ አብራርተዋል።
በቅድመ-አንደኛ ደረጃና በመሠረታዊ የጎልማሶች ትምህርትና ክህሎትን ለማሳደግ የተጀመሩ መልካም ተሞክሮዎችን በስፋት ለማስቀጠል አመራሩ በልዩ ትኩረት መስራት እንደሚገባው አስገንዝበዋል።
በመጨረሻም የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል እየተወሠዱ ካሉ እርምጃዎች አንዱ የሆነው የማጠናከሪያ ትምህርት (Tutorial) በማጠናከር በቅርብ መከታተል እንደሚገባ አቅጣጫ አስቀምጠዋል።
የታቀዱ ግቦች እንዲሳኩ የተቀናጀ የአመራር ሚና እና የማህበረሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ በመሆኑ፣ በየደረጃው የሚገኘው አካል ለተግባራዊነቱ በትጋት መስራት እንደሚገባው ክብርት ሚኒስቴር ዴኤታዋ አሳስበዋል።
Feb 08, 2026 62
National News

የትምህርት ስርዓቱን በማጎልበት ሂደት ውስጥ የቴክኖሎጂ አቅምን አጠናክሮ ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባ ተገለፀ።

የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ምክክር የክልል ትምህርት ቢሮዎች ሃላፊዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት እየተካሄ ይገኛል።
በመድረኩ የተገኙት የትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የቴክኖሎጂ አጠቃቀማችን የትምህርት ዘርፉን በሚደግፍ አግባብ እና የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን በሚያሳልጥ መልኩ የተጀመሩ ስራዎችን አስፍቶ የበለጠ ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባ አስገነዝበዋል።
ሚንስትር ዴኤታዋ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት የትምህርት መሰረተ ልማትን ከማስፋት አንጻር በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታና ዕድሳት በስፋት መከናወኑን ጠቅሰዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና ተማሪዎችን ከታች ቀርጾ ለማውጣት የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ ትኩረት በመስጠት በስፋት እየተሰራ መሆኑን አመላክተዋል፡፡
የምገባ መርሐ ግብርን በማጎልበት የተማሪዎችን የትምህርት ቅበላ አቅም የማሳደግና ስራዎች ተጠናክረው የቀጠሉ መሆኑን አብራርተዋል።
የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ወደ ተግባር መግባት ለትምህርት ጥራት የተሰጠውን ትኩረት ያሳያል ያሉ ሲሆን የመምህራንን እጥረት ለመቀነስ እና አቅማቸውን ለመገንባት ስኬታማ ስራዎች መሰራታቸውንም አያይዘው ገልጸዋል።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ከ113 ሺህ በላይ ለሆኑ መምህራን የክረምት ልዩ የአቅም ግንባታ ስልጠና የተሰጠ መሆኑም ተያይዞ ተገልጿል።
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት ስትራቴጂ ተዘጋጅቶ በሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳደሮች በትኩረት እየተተገበረ መሆኑንም አብራርተዋል።
የዚህ ምክክር መድረክ ዓላማም በክልሎች መካከል ተመሳሳይ አፈፃፀም እንዲኖርና የእርስ በርስ ልምድ ልውውጥና በሂደት ውስጥ የሚያጋጥሙ ችግሮች ላይ የጋራ መፍትሄ ለማስቀመጥ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል።
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ምክክር የክልል ትምህርት ቢሮዎች ሃላፊዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት እየተካሄ ይገኛል።
በመድረኩ የተገኙት የትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የቴክኖሎጂ አጠቃቀማችን የትምህርት ዘርፉን በሚደግፍ አግባብ እና የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን በሚያሳልጥ መልኩ የተጀመሩ ስራዎችን አስፍቶ የበለጠ ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባ አስገነዝበዋል።
ሚንስትር ዴኤታዋ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት የትምህርት መሰረተ ልማትን ከማስፋት አንጻር በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታና ዕድሳት በስፋት መከናወኑን ጠቅሰዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና ተማሪዎችን ከታች ቀርጾ ለማውጣት የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ ትኩረት በመስጠት በስፋት እየተሰራ መሆኑን አመላክተዋል፡፡
የምገባ መርሐ ግብርን በማጎልበት የተማሪዎችን የትምህርት ቅበላ አቅም የማሳደግና ስራዎች ተጠናክረው የቀጠሉ መሆኑን አብራርተዋል።
የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ወደ ተግባር መግባት ለትምህርት ጥራት የተሰጠውን ትኩረት ያሳያል ያሉ ሲሆን የመምህራንን እጥረት ለመቀነስ እና አቅማቸውን ለመገንባት ስኬታማ ስራዎች መሰራታቸውንም አያይዘው ገልጸዋል።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ከ113 ሺህ በላይ ለሆኑ መምህራን የክረምት ልዩ የአቅም ግንባታ ስልጠና የተሰጠ መሆኑም ተያይዞ ተገልጿል።
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት ስትራቴጂ ተዘጋጅቶ በሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳደሮች በትኩረት እየተተገበረ መሆኑንም አብራርተዋል።
የዚህ ምክክር መድረክ ዓላማም በክልሎች መካከል ተመሳሳይ አፈፃፀም እንዲኖርና የእርስ በርስ ልምድ ልውውጥና በሂደት ውስጥ የሚያጋጥሙ ችግሮች ላይ የጋራ መፍትሄ ለማስቀመጥ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል።
Feb 08, 2026 104
National News

ባለፉት የለውጥ አመታት በትምህርቱ ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤቶች መመዝገባቸው ተገለጸ።

የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በትምህርት ዘርፉ ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተተገበሩ የሪፎርም ተግባራትና የተመዘገቡ ውጤቶች በተመለከተ ገለፃ አድርገዋል።
በዚህም በትምህርቱ ዘርፍ ባለፉት የለውጥ አመታት በተከናወኑ የሪፎርም ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል።
እነዚህ የሪፎርም ስራዎች በዋናነት የትምህርቱን ስርዓት ከወቅታዊው የዓለም ሁኔታ ጋር ለማጣጣምና የዜጎችን የዕውቀት አድማስ ለማስፋት ያለሙ መሆናቸውንም አመላክተዋል።
ከእነዚህ ስኬቶች መካከል በሀገር አቀፍ ደረጃ በትምህርት ለትውልድ ፣በትምህርት ቤት ምገባ በስርዓተ ትምህርት ለውጥ፣የመምህራንና የትምህርት ቤት ምገባ፣በማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሁም የትምህርትጥራትና ተደራሽነትን ከማስፋት አንጻር የተመዘገቡ ስኬቶች ተስፋ ሠጪ መሆናቸውን አብራርተዋል።
በአጠቃላይ ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡት ስኬቶች የትምህርትን ጥራትና ተደራሽነት ከማስፋት ባሻገር ብቁና ተወዳዳሪ ትውልድ ለመፍጠር ጠንካራ መሰረት የጣሉ ስለመሆናቸው ተናግረዋል።
በቀጣይም የተገኙ ስኬቶችን በማጠናከርና የታዩ ጉድለቶችን በማረም የትምህርት ሪፎርሙ የተቀመጠለትን ግብ እንዲመታ በትኩረት እንደሚሰራ አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በትምህርት ዘርፉ ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተተገበሩ የሪፎርም ተግባራትና የተመዘገቡ ውጤቶች በተመለከተ ገለፃ አድርገዋል።
በዚህም በትምህርቱ ዘርፍ ባለፉት የለውጥ አመታት በተከናወኑ የሪፎርም ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል።
እነዚህ የሪፎርም ስራዎች በዋናነት የትምህርቱን ስርዓት ከወቅታዊው የዓለም ሁኔታ ጋር ለማጣጣምና የዜጎችን የዕውቀት አድማስ ለማስፋት ያለሙ መሆናቸውንም አመላክተዋል።
ከእነዚህ ስኬቶች መካከል በሀገር አቀፍ ደረጃ በትምህርት ለትውልድ ፣በትምህርት ቤት ምገባ በስርዓተ ትምህርት ለውጥ፣የመምህራንና የትምህርት ቤት ምገባ፣በማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሁም የትምህርትጥራትና ተደራሽነትን ከማስፋት አንጻር የተመዘገቡ ስኬቶች ተስፋ ሠጪ መሆናቸውን አብራርተዋል።
በአጠቃላይ ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡት ስኬቶች የትምህርትን ጥራትና ተደራሽነት ከማስፋት ባሻገር ብቁና ተወዳዳሪ ትውልድ ለመፍጠር ጠንካራ መሰረት የጣሉ ስለመሆናቸው ተናግረዋል።
በቀጣይም የተገኙ ስኬቶችን በማጠናከርና የታዩ ጉድለቶችን በማረም የትምህርት ሪፎርሙ የተቀመጠለትን ግብ እንዲመታ በትኩረት እንደሚሰራ አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
Feb 08, 2026 91
National News

በከፍተኛ ትምህርት የሚስተዋለውን በሦስተኛ ዲግሪ (PhD) የሰለጠነ የሰው ሀይል እጥረት ለማቃለል እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።

በህንድና በኢትዮጵያ ትምህርት ተቋማት የ3ኛ ዲግሪ ስልጠና ለመስጠት በተደረሰው ስምምነት አተገባበር ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።
‎የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና(ዶ/ር) በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በአገሪቱ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ3ኛ ዲግሪ (PhD) ያለው የሰለጠነ የሰው ሀይል ከ18 በመቶ እንደማይበልጥ ተናግረዋል።
‎ለአገር ኢኮኖሚ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በሚያበረክተው የኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ዘርፍ በዶክትሬት ዲግሪ ደረጃ በአግባቡ የሰለጠነ የሰው ሃይል ለማፍራት እየተሰራ መሆኑን ዶክተር ኤባ ገልጸዋል።
‎በኢንጂነሪንግና በቴክኖሎጂ አድቫንስድ ከሆኑ የህንድ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች Indian Institutes of Technology በተደረሰ ስምምነት መሠረት በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ከ1200 የሚበልጡ መምህራንን ለማሰልጠን መታቀዱን መሪ ስራ አስፈጻሚው አመልክዋል።
‎የመምህራንና የተማሪዎች ጉዳይ ዴስክ ኃላፊ አቶ በየነ ተዘራ በበኩላቸው ከህንድ የትምህርት ተቋማት ጋር በተደረሰው ስምምነት መሠረት ከዚህ ዓመት ጀምሮ ለአምስት ዓመታት በየዓመቱ 252 የዩኒቨርስቲ መምህራን በ3ኛ ዲግሪ እንደሚሰለጥኑ አስታውቀዋል።
‎የፕሮግራሞችና ስርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ነገዎ በበኩላቸው በኢንጂነሪንግና በቴክኖሎጂ ዘርፍ በ3ኛ ዲግሪ ደረጃውን ጠብቆ የሚሰጠው ስልጠና የዘርፉን ተደራሽነት እንደሚያሳድገው ጠቅሰዋል።
በህንድና በኢትዮጵያ ትምህርት ተቋማት የ3ኛ ዲግሪ ስልጠና ለመስጠት በተደረሰው ስምምነት አተገባበር ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።
‎የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና(ዶ/ር) በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በአገሪቱ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ3ኛ ዲግሪ (PhD) ያለው የሰለጠነ የሰው ሀይል ከ18 በመቶ እንደማይበልጥ ተናግረዋል።
‎ለአገር ኢኮኖሚ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በሚያበረክተው የኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ዘርፍ በዶክትሬት ዲግሪ ደረጃ በአግባቡ የሰለጠነ የሰው ሃይል ለማፍራት እየተሰራ መሆኑን ዶክተር ኤባ ገልጸዋል።
‎በኢንጂነሪንግና በቴክኖሎጂ አድቫንስድ ከሆኑ የህንድ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች Indian Institutes of Technology በተደረሰ ስምምነት መሠረት በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ከ1200 የሚበልጡ መምህራንን ለማሰልጠን መታቀዱን መሪ ስራ አስፈጻሚው አመልክዋል።
‎የመምህራንና የተማሪዎች ጉዳይ ዴስክ ኃላፊ አቶ በየነ ተዘራ በበኩላቸው ከህንድ የትምህርት ተቋማት ጋር በተደረሰው ስምምነት መሠረት ከዚህ ዓመት ጀምሮ ለአምስት ዓመታት በየዓመቱ 252 የዩኒቨርስቲ መምህራን በ3ኛ ዲግሪ እንደሚሰለጥኑ አስታውቀዋል።
‎የፕሮግራሞችና ስርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ነገዎ በበኩላቸው በኢንጂነሪንግና በቴክኖሎጂ ዘርፍ በ3ኛ ዲግሪ ደረጃውን ጠብቆ የሚሰጠው ስልጠና የዘርፉን ተደራሽነት እንደሚያሳድገው ጠቅሰዋል።
Jan 31, 2026 67
National News

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ኢንዲስትሪ ትስስር ጥራትና ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ እንደሚያስችል ተጠቆመ፤

ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በዩኒቨርስቲ ኢንዱስትሪ ትስስር አተኩረው እንዲሰሩ እየተሰራ ይገኛል።
‎የከፍተኛ ትምህርት የምርምና የማህበረሰብ ጉድኝት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሠራዊት ሐንዲሶ (ዶ/ር) እንደገለጹት የዩኒቨርስቲ ኢንዱስትሪ ትስስር ጥራትና ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋጻኦ ይኖረዋል።
‎የትምህርት ምርምርና ስልጠና ተቋማት ጥራት መሻሻል የኢንዲስትሪዎችን ምርታማነትና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነተ እንደሚያሳድገውም ዶክተር ሠራዊት ገልጸዋል።
‎የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የማህበረሰባዊና ኢኮኖሚያዊ ሽግግር ዋነኛ አቅሞች በመሆናቸው ተጽዕኗቸውን በተጨባጭ ወደተለወጠ የኢኮኖሚና እድገት ማሸጋገር እንደሚጠበቅባቸው ተናግረዋል።
‎የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለኢኮኖሚና ለማህበረሰባዊ ለውጥ እኩል አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ በመሆኑ በተደራሽነትና በተሳትፎ የመቀየራቸውን ያህል ጥራት ላይ በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።
‎የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዴስክ ኃላፊ እዮብ አየልኝ (ዶ/ር) በበኩላቸው የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሰለጠነ የሰው ሀይል በማፍራት ለኢንዲስትሪውና ለሀገር እድገት የድርሻቸውን አበርክተዋል ብለዋል።
‎አክለውም በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ጥራትን በማስጠበው ከኢንዱስትሪው ጋር ጠንካራ ትስስርና የትብብር እንዲፈጥሩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
‎ስልጠናው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የቴክኒክና ሙያ ስልጠና እና ምርምር ተቋማት እና የኢንዱስትሪ ትስስር ለማጠናከር የወጣውን አዋጅና አዋጁን ለማስፈጸም በወጡ መመሪያዎች ላይ ግንዛቤ ለማስጨበጥ መሆኑን ዶክተር እዮብ አብራርተዋል።
ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በዩኒቨርስቲ ኢንዱስትሪ ትስስር አተኩረው እንዲሰሩ እየተሰራ ይገኛል።
‎የከፍተኛ ትምህርት የምርምና የማህበረሰብ ጉድኝት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሠራዊት ሐንዲሶ (ዶ/ር) እንደገለጹት የዩኒቨርስቲ ኢንዱስትሪ ትስስር ጥራትና ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋጻኦ ይኖረዋል።
‎የትምህርት ምርምርና ስልጠና ተቋማት ጥራት መሻሻል የኢንዲስትሪዎችን ምርታማነትና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነተ እንደሚያሳድገውም ዶክተር ሠራዊት ገልጸዋል።
‎የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የማህበረሰባዊና ኢኮኖሚያዊ ሽግግር ዋነኛ አቅሞች በመሆናቸው ተጽዕኗቸውን በተጨባጭ ወደተለወጠ የኢኮኖሚና እድገት ማሸጋገር እንደሚጠበቅባቸው ተናግረዋል።
‎የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለኢኮኖሚና ለማህበረሰባዊ ለውጥ እኩል አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ በመሆኑ በተደራሽነትና በተሳትፎ የመቀየራቸውን ያህል ጥራት ላይ በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።
‎የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዴስክ ኃላፊ እዮብ አየልኝ (ዶ/ር) በበኩላቸው የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሰለጠነ የሰው ሀይል በማፍራት ለኢንዲስትሪውና ለሀገር እድገት የድርሻቸውን አበርክተዋል ብለዋል።
‎አክለውም በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ጥራትን በማስጠበው ከኢንዱስትሪው ጋር ጠንካራ ትስስርና የትብብር እንዲፈጥሩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
‎ስልጠናው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የቴክኒክና ሙያ ስልጠና እና ምርምር ተቋማት እና የኢንዱስትሪ ትስስር ለማጠናከር የወጣውን አዋጅና አዋጁን ለማስፈጸም በወጡ መመሪያዎች ላይ ግንዛቤ ለማስጨበጥ መሆኑን ዶክተር እዮብ አብራርተዋል።
Jan 31, 2026 75
National News

ማህበረሰቡና አጋር የልማት ድርጅቶች የተቀናጀ ድጋፍ በትምህርት ዘርፉ የሚካሄደውን የመማር ማስተማር ሂደት ውጤታማ እያደረገው መሆኑ ተገለጸ።

የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና ምቹ የመማሪያ አካባቢን ለመፍጠር ማህበረሰቡና የተለያዩ አጋር የልማት ድርጅቶት የሚያደርጉት ያልተቆጠበ ድጋፍ፣ በትምህርት ስራው ላይ ተጨባጭ ለውጥ እያስመዘገበ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎችና የስራ ሃላፊዎች ገለጹ።
በጋሞ ዞን ሠላም በር ከተማ አስተዳደር የሠላም በር 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ር/መምህር የሆኑት አቶ ጌታቸው በቀለ በዚሁ ጉዳይ ላይ በሰጡት ማብራሪያ ከማህበረሰቡና ከልማት ማህበራት የሚገኙ ድጋፎች የመማር ማስተማር ስራው ላይ አዎንታዊ ለውጥ እንዲመጣ ማስቻሉን ተናግረዋል።
በተለይም የማጠናከሪያ ትምህርት ለሚሰጡ መምህራን ማበረታቻ በመስጠት፣ የትምህርት ቤት መሠረተ ልማቶችን በመገንባት፣ የቤተ-ሙከራ ቁሳቁሶችን በማሟላት ረገድ ማህበረሰቡና በትምህርት ቤቱ አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ልማት ማህበራት ከፍተኛ ተሳትፎ እያደረጉ መሆኑን ገልጸዋል።
በተመሳሳይ በስልጤ ዞን ስልጤ ወረዳ የሚገኘው አሳኖ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ዳይሬክተር አቶ ኑሪ ሸኩር በበኩላቸው በትምህርት ቤቱ የሚስተዋሉ የመሰረተ ልማት ችግሮች በማህበረሰቡና በአጋር የልማት ድርጅቶች ተሳትፎ እየተፈቱ መሆኑን ገልጸዋል።
ትምህርት ቤቱ ከማህበረሰቡ በሚያሰባስባቸው ድጋፎች አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ፣ የደንብ ልብስና የምግብ ድጋፍ በማድረግ ተማሪዎች በትምህርታቸው ላይ ብቻ ትኩረት እንዲያደርጉና በተሻለ መልኩ ውጤታማ እንዲሆኑ እየተሠራ መሆኑንም ጨምረው አብራርተዋል።
በትምህርት ዘርፉ ማህበረሰቡ የሚያደርገው ድጋፍ ለትውልድ ግንባታና የሚጠበቀውን የትምህርት ውጤት ለማስመዝገብ እድል የሚፈጥር በመሆኑ ሁሉም የባለድርሻ አካላት ሃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባልም ተብሏል።
የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና ምቹ የመማሪያ አካባቢን ለመፍጠር ማህበረሰቡና የተለያዩ አጋር የልማት ድርጅቶት የሚያደርጉት ያልተቆጠበ ድጋፍ፣ በትምህርት ስራው ላይ ተጨባጭ ለውጥ እያስመዘገበ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎችና የስራ ሃላፊዎች ገለጹ።
በጋሞ ዞን ሠላም በር ከተማ አስተዳደር የሠላም በር 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ር/መምህር የሆኑት አቶ ጌታቸው በቀለ በዚሁ ጉዳይ ላይ በሰጡት ማብራሪያ ከማህበረሰቡና ከልማት ማህበራት የሚገኙ ድጋፎች የመማር ማስተማር ስራው ላይ አዎንታዊ ለውጥ እንዲመጣ ማስቻሉን ተናግረዋል።
በተለይም የማጠናከሪያ ትምህርት ለሚሰጡ መምህራን ማበረታቻ በመስጠት፣ የትምህርት ቤት መሠረተ ልማቶችን በመገንባት፣ የቤተ-ሙከራ ቁሳቁሶችን በማሟላት ረገድ ማህበረሰቡና በትምህርት ቤቱ አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ልማት ማህበራት ከፍተኛ ተሳትፎ እያደረጉ መሆኑን ገልጸዋል።
በተመሳሳይ በስልጤ ዞን ስልጤ ወረዳ የሚገኘው አሳኖ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ዳይሬክተር አቶ ኑሪ ሸኩር በበኩላቸው በትምህርት ቤቱ የሚስተዋሉ የመሰረተ ልማት ችግሮች በማህበረሰቡና በአጋር የልማት ድርጅቶች ተሳትፎ እየተፈቱ መሆኑን ገልጸዋል።
ትምህርት ቤቱ ከማህበረሰቡ በሚያሰባስባቸው ድጋፎች አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ፣ የደንብ ልብስና የምግብ ድጋፍ በማድረግ ተማሪዎች በትምህርታቸው ላይ ብቻ ትኩረት እንዲያደርጉና በተሻለ መልኩ ውጤታማ እንዲሆኑ እየተሠራ መሆኑንም ጨምረው አብራርተዋል።
በትምህርት ዘርፉ ማህበረሰቡ የሚያደርገው ድጋፍ ለትውልድ ግንባታና የሚጠበቀውን የትምህርት ውጤት ለማስመዝገብ እድል የሚፈጥር በመሆኑ ሁሉም የባለድርሻ አካላት ሃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባልም ተብሏል።
Jan 28, 2026 68
National News

በ2018 አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ በክልሉ ሁሉም 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ልዩ ትኩረት በመስጠት እየተሰራ መሆኑን የሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።

የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌቱ ነገዎ እንደገለጹት በክልሉ በ2017 አገር አቀፍ ፈተና የተገኘውን ውጤት የበለጠ ከፍ ለማድረግ በሁሉም የክልሉ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
‎በክልሉ ባሉ በሁሉም የግልና የመንግስትም ትምህርት ቤቶች አደረጃጀት በመፍጠር ተማሪዎችን በስነ ልቦና የማዘጋጀትና የማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሰጥ መደረጉን የቢሮ ኃላፊው አቶ ጌቱ ተናግረዋል።
‎በአደረጃጀቱ መሠረት የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮና የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የተሻለ ልምድ ባላቸው መምህራን የማጠናሪያ ትምህርቱ እንዲሰጥ መደረጉን ገልጸው፤ ከመምህራን በተጨማሪም ጠንካራ ተማሪዎች ተመርጠው የሚረዳዱበት ፕሮግራም ተቀርዖ በጥብቅ ዲሲፕሊን እየተመራ እንደሆነ አስታውቀዋል።
ተማሪዎቹ ያላቸውን የጥናት ጊዜ በአግባቡ መጠቀም እንዲችሉም ቤተ መጽሐፍቶች ከሰኞ እስከ ቅዳሜ በሁሉም የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች ከጠዋቱ 2:30 እስከ ምሽቱ 1:30 ክፍት እንዲሆኑ መደረጋቸውንም ጠቁመዋል።
በዚህም ተማሪዎች ውጤት የሚገኘው ጠንክሮ በመስራት መሆኑን በመረዳትና ለትምህርታቸው ትኩረት በመስጠት የማንበብ ባህላቸው እየደገ መጥቷልም ብለዋል።
የቤተ ሙከራ አጠቃቀምን በሚመለከትም በተጠቀሱት ቀናት መምህራን ቤተ ሙከራዎችን ክፍት አድርገው ተማሪዎች በተግባር የተደገፈ ትምህርት እንዲያገኙና እንዲጠቀሙ እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ክልሉ ከታች ጀምሮ የትምህርት ጥራትን ለመረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት በየደረጃው ትኩረት ሰጥቶ እየተገበረ እንዳለ የቢሮ ሃላፊው ጨምረው ገልጸዋል።
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌቱ ነገዎ እንደገለጹት በክልሉ በ2017 አገር አቀፍ ፈተና የተገኘውን ውጤት የበለጠ ከፍ ለማድረግ በሁሉም የክልሉ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
‎በክልሉ ባሉ በሁሉም የግልና የመንግስትም ትምህርት ቤቶች አደረጃጀት በመፍጠር ተማሪዎችን በስነ ልቦና የማዘጋጀትና የማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሰጥ መደረጉን የቢሮ ኃላፊው አቶ ጌቱ ተናግረዋል።
‎በአደረጃጀቱ መሠረት የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮና የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የተሻለ ልምድ ባላቸው መምህራን የማጠናሪያ ትምህርቱ እንዲሰጥ መደረጉን ገልጸው፤ ከመምህራን በተጨማሪም ጠንካራ ተማሪዎች ተመርጠው የሚረዳዱበት ፕሮግራም ተቀርዖ በጥብቅ ዲሲፕሊን እየተመራ እንደሆነ አስታውቀዋል።
ተማሪዎቹ ያላቸውን የጥናት ጊዜ በአግባቡ መጠቀም እንዲችሉም ቤተ መጽሐፍቶች ከሰኞ እስከ ቅዳሜ በሁሉም የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች ከጠዋቱ 2:30 እስከ ምሽቱ 1:30 ክፍት እንዲሆኑ መደረጋቸውንም ጠቁመዋል።
በዚህም ተማሪዎች ውጤት የሚገኘው ጠንክሮ በመስራት መሆኑን በመረዳትና ለትምህርታቸው ትኩረት በመስጠት የማንበብ ባህላቸው እየደገ መጥቷልም ብለዋል።
የቤተ ሙከራ አጠቃቀምን በሚመለከትም በተጠቀሱት ቀናት መምህራን ቤተ ሙከራዎችን ክፍት አድርገው ተማሪዎች በተግባር የተደገፈ ትምህርት እንዲያገኙና እንዲጠቀሙ እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ክልሉ ከታች ጀምሮ የትምህርት ጥራትን ለመረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት በየደረጃው ትኩረት ሰጥቶ እየተገበረ እንዳለ የቢሮ ሃላፊው ጨምረው ገልጸዋል።
Jan 27, 2026 48
National News

በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ትምህርት ቤቶች ልዩ ትኩረት ሰጥተው እየሰሩ መሆኑ ተገልጸ።

በ2018 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ትምህርት ቤቶች ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሠሩ መሆኑን ተገልጿል።
በተለይም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ታስቦ በመከናወን ላይ ያለውና በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም አካባቢ እየተተገበረ ያለው የማጠናከሪያ ትምህርት ተስፋ ሰጪ መሆኑም ተመላክቷል።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኘውና ባለውፈው ዓመት በአንጻራዊነት የተሻለ ውጤት ያስመዘገበው የመቂቾ ሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር የሆኑት አቶ ፈቱዲን ኑሪ እንደገለጹት ትምህርት ቤቱ በዚህ ዓመትም የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን ከማሟላት ባለፈ፣ የጥናት ክፍለጊዜዎች በእቅድ እንዲመሩ በማድረግ ተማሪዎች በግቢ ውስጥ ቆይታቸው ትኩረታቸውን በትምህርታቸው ላይ ብቻ እንዲሆን ጥብቅ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል።
በተመሳሳይ በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ስር የሚገኘው የአለታ ወንዶ ህዳሴ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የተሻለ ውጤት ከተመዘገበባብቸው ትምህርት ቤቶች ውስጥ አንዱ ሲሆን ለውጤቱ መሳክት ጤናማ የሆነ የመማር ማስተማር ስርዓት መገንባቱ ዋነኛ ሚና እንደነበረው የትምህርት ቤቱ ር/መምህር አቶ ፍቅሬ ዳካ ገልጸዋል።
አሁን ላይ ከአካባቢው ማህበረሰብና ከወላጆች በሚገኝ ድጋፍ ተማሪዎች በመረጡትና በሚያመቻቸው ጊዜ ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ እና የመማር ማስተማር ስራው ያለምንም የጊዜ ብክነት እየተከናወነ በመሆኑ በተያዘው የትምህርት ዘመንም የተሻለ ውጤት እንደሚመዘገብ ያላቸውን እምነት ርዕሰ መምህር አያይዘው ገልጸዋል።
መምህራን በበኩላቸው ከመደበኛው የመማር ማስተማር ክፍለ ጊዜ በተጨማሪ በተቀመጠው የማጠናከሪያ ትምህርት መርሃ ግብር መሠረት ለተማሪዎች በተመረጡ የትምህርት አይነቶች ላይ ያተኮረ ልዩ ድጋፍ መስጠት፣ ያለፉ የብሔራዊ ፈተና ጥያቄዎችን የማለማመድ እና ተማሪዎችን በሥነ-ልቦና የማዘጋጀት ሥራ በመስራት ሀገራዊ ሀላፊነታቸውን እየተወጡ መሆኑን ገልጸዋል።
አክለውም ተማሪዎች የሚያስመዘግቡት ውጤት የሁሉም ባለድርሻ አካለት ልፋት ድምር ውጤት በመሆኑ ሁሉም የበኩሉን መወጣት እንደሚገባው አስገንዝበው ተማሪዎችም በኩረጃ የሚገኝ ነገር እንደሌለ አውቀው እየተቀየረ የሚመጣውን አለም መቋቋም የሚያስችለውን እውቀትና ክህሎት ለመጨበጥ አጥብቆ መማርና በትጋት ማጥናት እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።
የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና የተሻለ ውጤት እንዲመጣ ከትምህርት ሚኒስቴር እስከ ትምህርት ቤት ድረስ ልዩ ስትራቴጂ ተቀርጾ ተግባራዊ እየተደረገ እንዳለ የሚታውስ ነው።
በ2018 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ትምህርት ቤቶች ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሠሩ መሆኑን ተገልጿል።
በተለይም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ታስቦ በመከናወን ላይ ያለውና በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም አካባቢ እየተተገበረ ያለው የማጠናከሪያ ትምህርት ተስፋ ሰጪ መሆኑም ተመላክቷል።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኘውና ባለውፈው ዓመት በአንጻራዊነት የተሻለ ውጤት ያስመዘገበው የመቂቾ ሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር የሆኑት አቶ ፈቱዲን ኑሪ እንደገለጹት ትምህርት ቤቱ በዚህ ዓመትም የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን ከማሟላት ባለፈ፣ የጥናት ክፍለጊዜዎች በእቅድ እንዲመሩ በማድረግ ተማሪዎች በግቢ ውስጥ ቆይታቸው ትኩረታቸውን በትምህርታቸው ላይ ብቻ እንዲሆን ጥብቅ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል።
በተመሳሳይ በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ስር የሚገኘው የአለታ ወንዶ ህዳሴ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የተሻለ ውጤት ከተመዘገበባብቸው ትምህርት ቤቶች ውስጥ አንዱ ሲሆን ለውጤቱ መሳክት ጤናማ የሆነ የመማር ማስተማር ስርዓት መገንባቱ ዋነኛ ሚና እንደነበረው የትምህርት ቤቱ ር/መምህር አቶ ፍቅሬ ዳካ ገልጸዋል።
አሁን ላይ ከአካባቢው ማህበረሰብና ከወላጆች በሚገኝ ድጋፍ ተማሪዎች በመረጡትና በሚያመቻቸው ጊዜ ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ እና የመማር ማስተማር ስራው ያለምንም የጊዜ ብክነት እየተከናወነ በመሆኑ በተያዘው የትምህርት ዘመንም የተሻለ ውጤት እንደሚመዘገብ ያላቸውን እምነት ርዕሰ መምህር አያይዘው ገልጸዋል።
መምህራን በበኩላቸው ከመደበኛው የመማር ማስተማር ክፍለ ጊዜ በተጨማሪ በተቀመጠው የማጠናከሪያ ትምህርት መርሃ ግብር መሠረት ለተማሪዎች በተመረጡ የትምህርት አይነቶች ላይ ያተኮረ ልዩ ድጋፍ መስጠት፣ ያለፉ የብሔራዊ ፈተና ጥያቄዎችን የማለማመድ እና ተማሪዎችን በሥነ-ልቦና የማዘጋጀት ሥራ በመስራት ሀገራዊ ሀላፊነታቸውን እየተወጡ መሆኑን ገልጸዋል።
አክለውም ተማሪዎች የሚያስመዘግቡት ውጤት የሁሉም ባለድርሻ አካለት ልፋት ድምር ውጤት በመሆኑ ሁሉም የበኩሉን መወጣት እንደሚገባው አስገንዝበው ተማሪዎችም በኩረጃ የሚገኝ ነገር እንደሌለ አውቀው እየተቀየረ የሚመጣውን አለም መቋቋም የሚያስችለውን እውቀትና ክህሎት ለመጨበጥ አጥብቆ መማርና በትጋት ማጥናት እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።
የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና የተሻለ ውጤት እንዲመጣ ከትምህርት ሚኒስቴር እስከ ትምህርት ቤት ድረስ ልዩ ስትራቴጂ ተቀርጾ ተግባራዊ እየተደረገ እንዳለ የሚታውስ ነው።
Jan 23, 2026 37
National News

ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የትምህርትን ጥራት ለማስጠበቅ በትኩረት እየሰራ መሆኑ ተገለጸ፤

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሱልጣን አሊይ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት የትምህርትን ጥራት ለማስጠበቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
‎ መምህራን በስርዓተ ትምህርቱ መሠረት ስለሚያስተምሩት የትምህርት ዓይነት በቂ እውቀትና ክህሎት እንዲኖራቸው ለማስቻል ለአቅም ማጎልበት ስራ ትኩረት ተሰጥቶ መሰራቱንም ጠቁመዋል።
‎የትምህርት ቤቶች ግብዓቶችን ከማሟላት አንጻር በተለይም በራስ አቅም መሟላት የሚችሉ የትምህርት መርጃ ግብዓቶችን በአግባቡ ለማሟላት የሚያስችሉ ተግባራት መከናወናቸውንም አቶ ሱልጣን አስረድተዋል።
‎በከተማ አሰተዳደሩ በትምህርት ለትውልድ መርሐ ግብርም ተጨማሪ የመምህራን ማረፊያዎች፣ የመማሪያ ክፍሎች፣ቤተሙከራዎች፣ ቤተመጽሐፍቶች የመገንባትና የማደራጀት ስራዎች መከናወናቸውንም ተናግረዋል።
‎ትምህርት ቤቶችን ሳቢ፣ ውብና ማራኪ በማድረግ ለመማር ማስተማር ስራ ምቹ ሆነው ተማሪዎችና መምህራን በናፍቆት የሚመጡባቸው ስፍራዎች ለማድረግ የትምህርት ቤት ምድረ ግቢዎችን የማስተካከል ስራዎች መሰራታቸውንም ቢሮ ኃላፊው ጠቁመዋል።
‎‎በአስተዳደሩ የትምህርት ጥራት ጠንቅ የሆነውንና ከስነምግባር ጋር ተያይዞ የሚነሱ ችግሮችን ለማስወገድ ወላጆች ከትምህርት ቤቶች ጋር በቅንጅት እየሰሩ መሆኑንም አቶ ሱልጣን አስታውቀዋል።
‎በአስተዳደሩ ባለፉት ሁለት ዓመታት በተሰሩ ስራዎች በተሻለ መልኩ ውጤት መመዝገቡን ጠቅሰው በዚህ ዓመትም የበለጠ ውጤት ለማስመዝገብ በሁሉም ባለድርሻ አካላት ዘንድ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሱልጣን አሊይ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት የትምህርትን ጥራት ለማስጠበቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
‎ መምህራን በስርዓተ ትምህርቱ መሠረት ስለሚያስተምሩት የትምህርት ዓይነት በቂ እውቀትና ክህሎት እንዲኖራቸው ለማስቻል ለአቅም ማጎልበት ስራ ትኩረት ተሰጥቶ መሰራቱንም ጠቁመዋል።
‎የትምህርት ቤቶች ግብዓቶችን ከማሟላት አንጻር በተለይም በራስ አቅም መሟላት የሚችሉ የትምህርት መርጃ ግብዓቶችን በአግባቡ ለማሟላት የሚያስችሉ ተግባራት መከናወናቸውንም አቶ ሱልጣን አስረድተዋል።
‎በከተማ አሰተዳደሩ በትምህርት ለትውልድ መርሐ ግብርም ተጨማሪ የመምህራን ማረፊያዎች፣ የመማሪያ ክፍሎች፣ቤተሙከራዎች፣ ቤተመጽሐፍቶች የመገንባትና የማደራጀት ስራዎች መከናወናቸውንም ተናግረዋል።
‎ትምህርት ቤቶችን ሳቢ፣ ውብና ማራኪ በማድረግ ለመማር ማስተማር ስራ ምቹ ሆነው ተማሪዎችና መምህራን በናፍቆት የሚመጡባቸው ስፍራዎች ለማድረግ የትምህርት ቤት ምድረ ግቢዎችን የማስተካከል ስራዎች መሰራታቸውንም ቢሮ ኃላፊው ጠቁመዋል።
‎‎በአስተዳደሩ የትምህርት ጥራት ጠንቅ የሆነውንና ከስነምግባር ጋር ተያይዞ የሚነሱ ችግሮችን ለማስወገድ ወላጆች ከትምህርት ቤቶች ጋር በቅንጅት እየሰሩ መሆኑንም አቶ ሱልጣን አስታውቀዋል።
‎በአስተዳደሩ ባለፉት ሁለት ዓመታት በተሰሩ ስራዎች በተሻለ መልኩ ውጤት መመዝገቡን ጠቅሰው በዚህ ዓመትም የበለጠ ውጤት ለማስመዝገብ በሁሉም ባለድርሻ አካላት ዘንድ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
Jan 23, 2026 35
National News

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በክብርት ቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በተገነባ የት/ቤት ምርቃት ላይ ተገኝተው ያስተላለፉት መልዕክት

በክብርት ቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በሱርማ ወረዳ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባ ትምህርት ቤት ርክክብ ሥነሥርዓት ላይ ስንገኝ በአካባቢው የትምህርት መስክ እድገት ረገድ ዐቢይ ተግባር በመሆኑ ደስታ ይሰማናል።
ትምህርት ቤቱ በቀዳሚነት ከአካባቢው ለሚመጡ ተማሪዎች የአዳሪ ትምህርት ቤት በመሆን ያገለግላል።
ግቢው ማደሪያ ክፍሎችን፣ መማሪያ ክፍሎችን፣ በፀሃይ ኃይል የሚሰሩ በቂ ኮምፒውተሮች ያሉት የኮምፒውተር ላብራቶሪ፣ የንፁህ ውሃ ጉድጓድ፣ የተሟላ የምግብ ማብሰያ ክፍል፣ ቤተ መፃሕፍት እና የአስተዳደር ሕንፃን አካትቶ የተገነባ ነው።
ይኽ ምሉዕነት ያለው የትምህርት ከባቢ የተማሪዎችን አካዳሚያዊ ልህቀት እና ደኅንነት ለማረጋገጥ ታስቦበት የተሰራ፣ ለወጣት ተማሪ ልጆቻችን ሁሉን አቀፍ እድገት አዲስ እድል የፈጠረ ተቋም ነው።
በክብርት ቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በሱርማ ወረዳ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባ ትምህርት ቤት ርክክብ ሥነሥርዓት ላይ ስንገኝ በአካባቢው የትምህርት መስክ እድገት ረገድ ዐቢይ ተግባር በመሆኑ ደስታ ይሰማናል።
ትምህርት ቤቱ በቀዳሚነት ከአካባቢው ለሚመጡ ተማሪዎች የአዳሪ ትምህርት ቤት በመሆን ያገለግላል።
ግቢው ማደሪያ ክፍሎችን፣ መማሪያ ክፍሎችን፣ በፀሃይ ኃይል የሚሰሩ በቂ ኮምፒውተሮች ያሉት የኮምፒውተር ላብራቶሪ፣ የንፁህ ውሃ ጉድጓድ፣ የተሟላ የምግብ ማብሰያ ክፍል፣ ቤተ መፃሕፍት እና የአስተዳደር ሕንፃን አካትቶ የተገነባ ነው።
ይኽ ምሉዕነት ያለው የትምህርት ከባቢ የተማሪዎችን አካዳሚያዊ ልህቀት እና ደኅንነት ለማረጋገጥ ታስቦበት የተሰራ፣ ለወጣት ተማሪ ልጆቻችን ሁሉን አቀፍ እድገት አዲስ እድል የፈጠረ ተቋም ነው።
Jan 17, 2026 322
Recent News
Follow Us