Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

The FDRE Ministry of Education is a governmental institution headquartered in Arada Sub City, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

National News

የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተማሪ መጽሃፍትን አንድ ለአንድ ለማድረስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፤

ትምህርት ሚኒስቴር ከአጋር አካላት በተገኘ ድጋፍ ያሳተማቸውን 23.9 ሚሊየን የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መጽሃፍት ጅቡቲ ወደብ ደርሰው ወደ ሃገር ውስጥ የማጓጓዝ ሥራ እየተሰራ ነው።
ትምህርት ሚኒስቴር በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የተማሪ መጽሃፍትን በሁሉም የትምህርት እርከኖች አንድ ለአንድ ለማድረስ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መጽሃፍትን ማሟላት የክልል ትምህርት ቢሮዎች ሃላፊነት መሆኑን ያነሱት የትምህርት ሚኒስትሩ ነገር ግን እንደ ሀገር የሚታየውን የተማሪ መጽሃፍት አቅርቦት ችግር ለመፍታት በትምህርት ሚኒስቴር ደረጃ ሀብት በማፈላለግ ከ23.9 ሚሊየን በላይ መጽሃፍትን ማሳተም መቻሉን አብራርተዋል።
እነዚህ የታተሙት መጽሃፍት ጅቡቲ ወደብ ደርሰው የተወሰኑት ወደ ሀገር ውስጥ መግባት መጀመራቸውን ጠቅሰው በመጪዎቹ ጥቂት ሳምንታት ውስጥ ወደ ሀገር ውስጥ ተጠናቀው በመግባት ለሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች በተቀናጀ ሁኔታ የሚሰራጩ በመሆኑ ክልሎች በፍጥነት በመረከብ ወደ ትምህርት ቤት በማውረድ ተማሪዎቹ መጽሃፍቱን እንዲያገኙ በማድረግ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል።
እስካሁን በክልሎችና በትምህርት ሚኒስቴር የታተሙት መጽሃፍት በቂ አለመሆናቸውን የገልጹት ሚኒስትሩ በቀጣይ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መጽህፍትን አንድ ለአንድ ለማደረስ ትምህርት ሚኒስቴር ከተባባሪ አካላት ባገኘው ድጋፍ ተጨማሪ ወደ 40 ሚሊየን የሚጠጋ መጽሃፍትን በድጋሚ አሳትሞ ለክልሎች ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የ2ኛ ደረጃ ትምህርት መጽሃፍትን አሳትሞ ሙሉ በሙሉ ለተማሪዎች አንድ ለአንድ እንዲደርስ ወደ ክልሎች ማሰራጨቱ የሚታወስ ነው።
ትምህርት ሚኒስቴር ከአጋር አካላት በተገኘ ድጋፍ ያሳተማቸውን 23.9 ሚሊየን የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መጽሃፍት ጅቡቲ ወደብ ደርሰው ወደ ሃገር ውስጥ የማጓጓዝ ሥራ እየተሰራ ነው።
ትምህርት ሚኒስቴር በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የተማሪ መጽሃፍትን በሁሉም የትምህርት እርከኖች አንድ ለአንድ ለማድረስ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መጽሃፍትን ማሟላት የክልል ትምህርት ቢሮዎች ሃላፊነት መሆኑን ያነሱት የትምህርት ሚኒስትሩ ነገር ግን እንደ ሀገር የሚታየውን የተማሪ መጽሃፍት አቅርቦት ችግር ለመፍታት በትምህርት ሚኒስቴር ደረጃ ሀብት በማፈላለግ ከ23.9 ሚሊየን በላይ መጽሃፍትን ማሳተም መቻሉን አብራርተዋል።
እነዚህ የታተሙት መጽሃፍት ጅቡቲ ወደብ ደርሰው የተወሰኑት ወደ ሀገር ውስጥ መግባት መጀመራቸውን ጠቅሰው በመጪዎቹ ጥቂት ሳምንታት ውስጥ ወደ ሀገር ውስጥ ተጠናቀው በመግባት ለሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች በተቀናጀ ሁኔታ የሚሰራጩ በመሆኑ ክልሎች በፍጥነት በመረከብ ወደ ትምህርት ቤት በማውረድ ተማሪዎቹ መጽሃፍቱን እንዲያገኙ በማድረግ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል።
እስካሁን በክልሎችና በትምህርት ሚኒስቴር የታተሙት መጽሃፍት በቂ አለመሆናቸውን የገልጹት ሚኒስትሩ በቀጣይ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መጽህፍትን አንድ ለአንድ ለማደረስ ትምህርት ሚኒስቴር ከተባባሪ አካላት ባገኘው ድጋፍ ተጨማሪ ወደ 40 ሚሊየን የሚጠጋ መጽሃፍትን በድጋሚ አሳትሞ ለክልሎች ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የ2ኛ ደረጃ ትምህርት መጽሃፍትን አሳትሞ ሙሉ በሙሉ ለተማሪዎች አንድ ለአንድ እንዲደርስ ወደ ክልሎች ማሰራጨቱ የሚታወስ ነው።
Feb 10, 2026 31
National News

መጪዎቹ ስድስት ወራት ከ1200 በላይ የሚሆኑ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለመገንባት መታቀዱ ተገለፀ። እነዚህ ትምህርት ቤቶች እንደ ሀገር ምንም ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሌላቸው ወረዳዎችን የሚገነቡ ናቸው።

የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቀሪ ስድስት ወራት የሚከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ ለክልልና ከተማ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ ሀላፊዎች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የትምህርት ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ባገኘው ድጋፍ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙና ምንም ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሌላቸው 626 ወረዳዎች ውስጥ አንድ አንድ ትምህርት ቤት የሚገነባ መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህ ሀገራዊ ፕሮጀክትም ተጠቃሚ የሚሆኑ ክልሎችና የከተማ መስተዳድሮች የትምህርት ሚኒስቴር ባገኘው ድጋፍ በየወረዳው በሚገነባው ትምህርት ቤት ተመሳሳይ ሌላ ት/ቤት እንዲገነቡ የሚጠበቅባቸው በመሆኑ በቀጣይ 6 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ አዲስ የሚገነቡት ት/ቤቶች ቁጥር ከ1200 በላይ እንደሚሆን ሚንስትሩ አብራርተዋል።
በዚህም የትምህርት ቤቶቹ ዲዛይን ተሰርቶ እየተጠናቀቀ መሆኑን ገለፀው በቀጣይ ከክልሎች ጋር በመሆን ኮንትራክተሮችን በመለየት ግንባታው በፍጥነት እንደሚጀመርም አብራርተዋል።
ፕሮጀክቱ ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርትን ለሁሉም ዜጎች በሁሉም አካባቢ በፍትሃዊነትና በጥራት ተደራሽ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት አካል መሆኑን ሚንስትሩ አያይዘው ገልጸዋል።
ባለፉት ዓመታት መንግስት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት በተለይም ህፃናትን ከታች ጀምሮ በእውቀትና በስነ ምግባር በመቅረፅ ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት በሰጠው ልዩ ትኩረት ከ34 ሺ በላይ ትምህርቤቶችን ገንብቷል።
የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቀሪ ስድስት ወራት የሚከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ ለክልልና ከተማ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ ሀላፊዎች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የትምህርት ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ባገኘው ድጋፍ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙና ምንም ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሌላቸው 626 ወረዳዎች ውስጥ አንድ አንድ ትምህርት ቤት የሚገነባ መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህ ሀገራዊ ፕሮጀክትም ተጠቃሚ የሚሆኑ ክልሎችና የከተማ መስተዳድሮች የትምህርት ሚኒስቴር ባገኘው ድጋፍ በየወረዳው በሚገነባው ትምህርት ቤት ተመሳሳይ ሌላ ት/ቤት እንዲገነቡ የሚጠበቅባቸው በመሆኑ በቀጣይ 6 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ አዲስ የሚገነቡት ት/ቤቶች ቁጥር ከ1200 በላይ እንደሚሆን ሚንስትሩ አብራርተዋል።
በዚህም የትምህርት ቤቶቹ ዲዛይን ተሰርቶ እየተጠናቀቀ መሆኑን ገለፀው በቀጣይ ከክልሎች ጋር በመሆን ኮንትራክተሮችን በመለየት ግንባታው በፍጥነት እንደሚጀመርም አብራርተዋል።
ፕሮጀክቱ ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርትን ለሁሉም ዜጎች በሁሉም አካባቢ በፍትሃዊነትና በጥራት ተደራሽ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት አካል መሆኑን ሚንስትሩ አያይዘው ገልጸዋል።
ባለፉት ዓመታት መንግስት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት በተለይም ህፃናትን ከታች ጀምሮ በእውቀትና በስነ ምግባር በመቅረፅ ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት በሰጠው ልዩ ትኩረት ከ34 ሺ በላይ ትምህርቤቶችን ገንብቷል።
Feb 09, 2026 25
National News

የዚህ አመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ይሰጣል። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ2018 የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የግማሽ ዓመት አፈፃፀም መድረክ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት በዚህ ዓመት የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ እንደሚሰጥ ገልፀዋል።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ፈተናው በወረቀትና በበይነ መረብ ሲሰጥ እንደረበር አንስተው በዚህ ዓመት የሚሰጠውን ማጠናቀቂያ ፈተና ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ለዚህም የተለያዩ ግብዓቶች ለክልሎች ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰው በፈተና ጣቢያዎች በቂ የኢንተርኔት አቅርቦት እንዲኖር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመነጋገር ይሰራል ብለዋል።
ክልሎች በዚህ ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮች እንዳይኖሩ በቂ ኮምፒዩተር ፣ ኔትዎርክና አማራጭ የሀይል አቅርቦት እንዲኖር ልዩ ትኩረት ሰጥተው መዘጋጀት እንዳለባቸው አሳስበው ለተማሪዎች በቂ ሥልጠና መስጠት እንደሚገባም አስገንዝበዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ የክልልና ከተማ መስተዳድሮች ይህንን አውቀው አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።
እንደ ሀገር ፈተናን በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል አቅም መኖሩንና ለዚህም እስካሁን የተሰሩ ሥራዎችን በሚመለከት በትምህርት ሚኒስቴር የዲጅታል ትምህርትና አይሲቲ ሥራ አስፈፃሚ ዘላለም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጻ አድርገዋል።
በገለፃቸውም ተማሪዎች የሚለማመዱባቸው ሞዴል ፈተናዎች በበቂ ሁኔታ የተጋጁ መሆኑን ጠቅሰው ተማሪዎች አስቀድመው እንዲለማመዱና ሥልጠና እንዲያገኙ ማድረግ ይገባል ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርት ምዘናና ፈተና አስተዳደር ሥርዓት ውስጥ ያጋጠሙ ስብራቶችን ለማስቀረት የተለያዩ የሪፎርም ተግባራትን ቀርፆ ፈተናን ከስርቆትና ኩረጃ በፀዳ መልኩ ሲሰጥ መቆየቱ ይታወሳል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የግማሽ ዓመት አፈፃፀም መድረክ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት በዚህ ዓመት የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ እንደሚሰጥ ገልፀዋል።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ፈተናው በወረቀትና በበይነ መረብ ሲሰጥ እንደረበር አንስተው በዚህ ዓመት የሚሰጠውን ማጠናቀቂያ ፈተና ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ለዚህም የተለያዩ ግብዓቶች ለክልሎች ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰው በፈተና ጣቢያዎች በቂ የኢንተርኔት አቅርቦት እንዲኖር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመነጋገር ይሰራል ብለዋል።
ክልሎች በዚህ ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮች እንዳይኖሩ በቂ ኮምፒዩተር ፣ ኔትዎርክና አማራጭ የሀይል አቅርቦት እንዲኖር ልዩ ትኩረት ሰጥተው መዘጋጀት እንዳለባቸው አሳስበው ለተማሪዎች በቂ ሥልጠና መስጠት እንደሚገባም አስገንዝበዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ የክልልና ከተማ መስተዳድሮች ይህንን አውቀው አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።
እንደ ሀገር ፈተናን በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል አቅም መኖሩንና ለዚህም እስካሁን የተሰሩ ሥራዎችን በሚመለከት በትምህርት ሚኒስቴር የዲጅታል ትምህርትና አይሲቲ ሥራ አስፈፃሚ ዘላለም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጻ አድርገዋል።
በገለፃቸውም ተማሪዎች የሚለማመዱባቸው ሞዴል ፈተናዎች በበቂ ሁኔታ የተጋጁ መሆኑን ጠቅሰው ተማሪዎች አስቀድመው እንዲለማመዱና ሥልጠና እንዲያገኙ ማድረግ ይገባል ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርት ምዘናና ፈተና አስተዳደር ሥርዓት ውስጥ ያጋጠሙ ስብራቶችን ለማስቀረት የተለያዩ የሪፎርም ተግባራትን ቀርፆ ፈተናን ከስርቆትና ኩረጃ በፀዳ መልኩ ሲሰጥ መቆየቱ ይታወሳል።
Feb 09, 2026 37
National News

መጪዎቹ ስድስት ወራት ከ1200 በላይ የሚሆኑ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለመገንባት መታቀዱ ተገለፀ። እነዚህ ትምህርት ቤቶች እንደ ሀገር ምንም ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሌላቸው ወረዳዎችን የሚገነቡ ናቸው።

የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቀሪ ስድስት ወራት የሚከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ ለክልልና ከተማ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ ሀላፊዎች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የትምህርት ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ባገኘው ድጋፍ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙና ምንም ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሌላቸው 626 ወረዳዎች ውስጥ አንድ አንድ ትምህርት ቤት የሚገነባ መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህ ሀገራዊ ፕሮጀክትም ተጠቃሚ የሚሆኑ ክልሎችና የከተማ መስተዳድሮች የትምህርት ሚኒስቴር ባገኘው ድጋፍ በየወረዳው በሚገነባው ትምህርት ቤት ተመሳሳይ ሌላ ት/ቤት እንዲገነቡ የሚጠበቅባቸው በመሆኑ በቀጣይ 6 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ አዲስ የሚገነቡት ት/ቤቶች ቁጥር ከ1200 በላይ እንደሚሆን ሚንስትሩ አብራርተዋል።
በዚህም የትምህርት ቤቶቹ ዲዛይን ተሰርቶ እየተጠናቀቀ መሆኑን ገለፀው በቀጣይ ከክልሎች ጋር በመሆን ኮንትራክተሮችን በመለየት ግንባታው በፍጥነት እንደሚጀመርም አብራርተዋል።
ፕሮጀክቱ ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርትን ለሁሉም ዜጎች በሁሉም አካባቢ በፍትሃዊነትና በጥራት ተደራሽ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት አካል መሆኑን ሚንስትሩ አያይዘው ገልጸዋል።
ባለፉት ዓመታት መንግስት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት በተለይም ህፃናትን ከታች ጀምሮ በእውቀትና በስነ ምግባር በመቅረፅ ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት በሰጠው ልዩ ትኩረት ከ34 ሺ በላይ ትምህርቤቶችን ገንብቷል።
የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቀሪ ስድስት ወራት የሚከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ ለክልልና ከተማ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ ሀላፊዎች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የትምህርት ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ባገኘው ድጋፍ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙና ምንም ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሌላቸው 626 ወረዳዎች ውስጥ አንድ አንድ ትምህርት ቤት የሚገነባ መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህ ሀገራዊ ፕሮጀክትም ተጠቃሚ የሚሆኑ ክልሎችና የከተማ መስተዳድሮች የትምህርት ሚኒስቴር ባገኘው ድጋፍ በየወረዳው በሚገነባው ትምህርት ቤት ተመሳሳይ ሌላ ት/ቤት እንዲገነቡ የሚጠበቅባቸው በመሆኑ በቀጣይ 6 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ አዲስ የሚገነቡት ት/ቤቶች ቁጥር ከ1200 በላይ እንደሚሆን ሚንስትሩ አብራርተዋል።
በዚህም የትምህርት ቤቶቹ ዲዛይን ተሰርቶ እየተጠናቀቀ መሆኑን ገለፀው በቀጣይ ከክልሎች ጋር በመሆን ኮንትራክተሮችን በመለየት ግንባታው በፍጥነት እንደሚጀመርም አብራርተዋል።
ፕሮጀክቱ ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርትን ለሁሉም ዜጎች በሁሉም አካባቢ በፍትሃዊነትና በጥራት ተደራሽ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት አካል መሆኑን ሚንስትሩ አያይዘው ገልጸዋል።
ባለፉት ዓመታት መንግስት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት በተለይም ህፃናትን ከታች ጀምሮ በእውቀትና በስነ ምግባር በመቅረፅ ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት በሰጠው ልዩ ትኩረት ከ34 ሺ በላይ ትምህርቤቶችን ገንብቷል።
Feb 09, 2026 25
National News

ባለፉት የለውጥ አመታት በትምህርቱ ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤቶች መመዝገባቸው ተገለጸ።

የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በትምህርት ዘርፉ ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተተገበሩ የሪፎርም ተግባራትና የተመዘገቡ ውጤቶች በተመለከተ ገለፃ አድርገዋል።
በዚህም በትምህርቱ ዘርፍ ባለፉት የለውጥ አመታት በተከናወኑ የሪፎርም ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል።
እነዚህ የሪፎርም ስራዎች በዋናነት የትምህርቱን ስርዓት ከወቅታዊው የዓለም ሁኔታ ጋር ለማጣጣምና የዜጎችን የዕውቀት አድማስ ለማስፋት ያለሙ መሆናቸውንም አመላክተዋል።
ከእነዚህ ስኬቶች መካከል በሀገር አቀፍ ደረጃ በትምህርት ለትውልድ ፣በትምህርት ቤት ምገባ በስርዓተ ትምህርት ለውጥ፣የመምህራንና የትምህርት ቤት ምገባ፣በማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሁም የትምህርትጥራትና ተደራሽነትን ከማስፋት አንጻር የተመዘገቡ ስኬቶች ተስፋ ሠጪ መሆናቸውን አብራርተዋል።
በአጠቃላይ ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡት ስኬቶች የትምህርትን ጥራትና ተደራሽነት ከማስፋት ባሻገር ብቁና ተወዳዳሪ ትውልድ ለመፍጠር ጠንካራ መሰረት የጣሉ ስለመሆናቸው ተናግረዋል።
በቀጣይም የተገኙ ስኬቶችን በማጠናከርና የታዩ ጉድለቶችን በማረም የትምህርት ሪፎርሙ የተቀመጠለትን ግብ እንዲመታ በትኩረት እንደሚሰራ አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በትምህርት ዘርፉ ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተተገበሩ የሪፎርም ተግባራትና የተመዘገቡ ውጤቶች በተመለከተ ገለፃ አድርገዋል።
በዚህም በትምህርቱ ዘርፍ ባለፉት የለውጥ አመታት በተከናወኑ የሪፎርም ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል።
እነዚህ የሪፎርም ስራዎች በዋናነት የትምህርቱን ስርዓት ከወቅታዊው የዓለም ሁኔታ ጋር ለማጣጣምና የዜጎችን የዕውቀት አድማስ ለማስፋት ያለሙ መሆናቸውንም አመላክተዋል።
ከእነዚህ ስኬቶች መካከል በሀገር አቀፍ ደረጃ በትምህርት ለትውልድ ፣በትምህርት ቤት ምገባ በስርዓተ ትምህርት ለውጥ፣የመምህራንና የትምህርት ቤት ምገባ፣በማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሁም የትምህርትጥራትና ተደራሽነትን ከማስፋት አንጻር የተመዘገቡ ስኬቶች ተስፋ ሠጪ መሆናቸውን አብራርተዋል።
በአጠቃላይ ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡት ስኬቶች የትምህርትን ጥራትና ተደራሽነት ከማስፋት ባሻገር ብቁና ተወዳዳሪ ትውልድ ለመፍጠር ጠንካራ መሰረት የጣሉ ስለመሆናቸው ተናግረዋል።
በቀጣይም የተገኙ ስኬቶችን በማጠናከርና የታዩ ጉድለቶችን በማረም የትምህርት ሪፎርሙ የተቀመጠለትን ግብ እንዲመታ በትኩረት እንደሚሰራ አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
Feb 08, 2026 30
National News

የትምህርት ስርዓቱን በማጎልበት ሂደት ውስጥ የቴክኖሎጂ አቅምን አጠናክሮ ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባ ተገለፀ።

የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ምክክር የክልል ትምህርት ቢሮዎች ሃላፊዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት እየተካሄ ይገኛል።
በመድረኩ የተገኙት የትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የቴክኖሎጂ አጠቃቀማችን የትምህርት ዘርፉን በሚደግፍ አግባብ እና የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን በሚያሳልጥ መልኩ የተጀመሩ ስራዎችን አስፍቶ የበለጠ ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባ አስገነዝበዋል።
ሚንስትር ዴኤታዋ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት የትምህርት መሰረተ ልማትን ከማስፋት አንጻር በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታና ዕድሳት በስፋት መከናወኑን ጠቅሰዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና ተማሪዎችን ከታች ቀርጾ ለማውጣት የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ ትኩረት በመስጠት በስፋት እየተሰራ መሆኑን አመላክተዋል፡፡
የምገባ መርሐ ግብርን በማጎልበት የተማሪዎችን የትምህርት ቅበላ አቅም የማሳደግና ስራዎች ተጠናክረው የቀጠሉ መሆኑን አብራርተዋል።
የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ወደ ተግባር መግባት ለትምህርት ጥራት የተሰጠውን ትኩረት ያሳያል ያሉ ሲሆን የመምህራንን እጥረት ለመቀነስ እና አቅማቸውን ለመገንባት ስኬታማ ስራዎች መሰራታቸውንም አያይዘው ገልጸዋል።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ከ113 ሺህ በላይ ለሆኑ መምህራን የክረምት ልዩ የአቅም ግንባታ ስልጠና የተሰጠ መሆኑም ተያይዞ ተገልጿል።
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት ስትራቴጂ ተዘጋጅቶ በሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳደሮች በትኩረት እየተተገበረ መሆኑንም አብራርተዋል።
የዚህ ምክክር መድረክ ዓላማም በክልሎች መካከል ተመሳሳይ አፈፃፀም እንዲኖርና የእርስ በርስ ልምድ ልውውጥና በሂደት ውስጥ የሚያጋጥሙ ችግሮች ላይ የጋራ መፍትሄ ለማስቀመጥ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል።
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ምክክር የክልል ትምህርት ቢሮዎች ሃላፊዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት እየተካሄ ይገኛል።
በመድረኩ የተገኙት የትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የቴክኖሎጂ አጠቃቀማችን የትምህርት ዘርፉን በሚደግፍ አግባብ እና የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን በሚያሳልጥ መልኩ የተጀመሩ ስራዎችን አስፍቶ የበለጠ ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባ አስገነዝበዋል።
ሚንስትር ዴኤታዋ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት የትምህርት መሰረተ ልማትን ከማስፋት አንጻር በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታና ዕድሳት በስፋት መከናወኑን ጠቅሰዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና ተማሪዎችን ከታች ቀርጾ ለማውጣት የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ ትኩረት በመስጠት በስፋት እየተሰራ መሆኑን አመላክተዋል፡፡
የምገባ መርሐ ግብርን በማጎልበት የተማሪዎችን የትምህርት ቅበላ አቅም የማሳደግና ስራዎች ተጠናክረው የቀጠሉ መሆኑን አብራርተዋል።
የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ወደ ተግባር መግባት ለትምህርት ጥራት የተሰጠውን ትኩረት ያሳያል ያሉ ሲሆን የመምህራንን እጥረት ለመቀነስ እና አቅማቸውን ለመገንባት ስኬታማ ስራዎች መሰራታቸውንም አያይዘው ገልጸዋል።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ከ113 ሺህ በላይ ለሆኑ መምህራን የክረምት ልዩ የአቅም ግንባታ ስልጠና የተሰጠ መሆኑም ተያይዞ ተገልጿል።
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት ስትራቴጂ ተዘጋጅቶ በሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳደሮች በትኩረት እየተተገበረ መሆኑንም አብራርተዋል።
የዚህ ምክክር መድረክ ዓላማም በክልሎች መካከል ተመሳሳይ አፈፃፀም እንዲኖርና የእርስ በርስ ልምድ ልውውጥና በሂደት ውስጥ የሚያጋጥሙ ችግሮች ላይ የጋራ መፍትሄ ለማስቀመጥ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል።
Feb 08, 2026 26

Our Ministers

MINISTER

H.E Professor. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

STATE MINISTER

Professor Kindeya Gebrehiwot

Advisor to the Ministry of Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk