እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

የቅርብ ጊዜ ዜናችን

የቅርብ ጊዜ ዜናዎችን እና ክስተቶችን ያንብቡ

የሀገር ውስጥ ዜና

ማስታወቂያ

የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በተመለከተ ለተማሪዎችና ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን 

የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በተመለከተ ለተማሪዎችና ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን 

Jul 11, 2025 333
የሀገር ውስጥ ዜና

ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርቱ ዘርፍ ያላትን ትብብር አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ ተገለጸ። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር Mr.Monday የተመራ የልዑካን ቡድንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።

በዚሁ ጊዜ ክቡር ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር የቆየ ግንኙነት በተለይም በትምህርቱ ዘርፉ ጠንካራ ትብብር እንደነበራት ጠቅሰው አሁን ኢትዮጵያ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ትኩረት በመስጠት እየወሰደቻቸው ያሉ የሪፎርም እርምጃዎችን አብራርተዋል።

የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር Mr.Monday በበኩላቸው ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ረጅም ጊዜ የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት እንደነበራት አንስተው ይህንን ታሪካዊ ግንኙነት ሀገራቸው የበለጠ አጠናክረው መቀጠል እንደምትፈልግ ገልጸዋል።

አክለውም በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ነጻ የትምህርት እድል አግኝተው ከተመረቁ ተማሪዎች መካከል 200 የሚሆኑት በሀገራቸው መንግስት በተለያዩ ቦታዎች ተቀጥረው አገልግሎት እየሰጡ በመሆኑ ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።

ሁለቱ አካላት በነበራቸው ውይይት ኢትዮጵያ ነጻ የትምህርት እድል የምትሰጣቸው ደቡብ ሱዳናውያንን በሚመለከት፣ ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርስቲ የሚደረግ ትብብር፣ በጋራ የሚሰሩ ጥናትና ምርምር ሥራዎች እንዲሁም ለደቡብ ሱዳን የትምህርት ሚኒስቴር እና ለከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የአቅም ግንባታ ሥልጠናና ድጋፍ በሚደረግባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።

በመድረኩም በኢትዮጵያ ነጻ የትምህርት እድል ያገኙ ደቡብ ሱዳናውያን ከመኝታ፣ ከምግብ  እንዲሁም ከኢሚግሬሽን ጋር ተያይዞ ያሉ ወጪዎች በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈነው ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ተጠቅሷል።

በመጨረሻም ክቡር ሚኒስትሩ በደቡብ ሱዳን ተገኝተው ጉብኝት እንዲያደርጉ የደቡብ/ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋብዘዋቸዋል።

የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በተመለከተ ለተማሪዎችና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን

በዚሁ ጊዜ ክቡር ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር የቆየ ግንኙነት በተለይም በትምህርቱ ዘርፉ ጠንካራ ትብብር እንደነበራት ጠቅሰው አሁን ኢትዮጵያ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ትኩረት በመስጠት እየወሰደቻቸው ያሉ የሪፎርም እርምጃዎችን አብራርተዋል።

የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር Mr.Monday በበኩላቸው ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ረጅም ጊዜ የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት እንደነበራት አንስተው ይህንን ታሪካዊ ግንኙነት ሀገራቸው የበለጠ አጠናክረው መቀጠል እንደምትፈልግ ገልጸዋል።

አክለውም በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ነጻ የትምህርት እድል አግኝተው ከተመረቁ ተማሪዎች መካከል 200 የሚሆኑት በሀገራቸው መንግስት በተለያዩ ቦታዎች ተቀጥረው አገልግሎት እየሰጡ በመሆኑ ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።

ሁለቱ አካላት በነበራቸው ውይይት ኢትዮጵያ ነጻ የትምህርት እድል የምትሰጣቸው ደቡብ ሱዳናውያንን በሚመለከት፣ ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርስቲ የሚደረግ ትብብር፣ በጋራ የሚሰሩ ጥናትና ምርምር ሥራዎች እንዲሁም ለደቡብ ሱዳን የትምህርት ሚኒስቴር እና ለከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የአቅም ግንባታ ሥልጠናና ድጋፍ በሚደረግባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።

በመድረኩም በኢትዮጵያ ነጻ የትምህርት እድል ያገኙ ደቡብ ሱዳናውያን ከመኝታ፣ ከምግብ  እንዲሁም ከኢሚግሬሽን ጋር ተያይዞ ያሉ ወጪዎች በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈነው ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ተጠቅሷል።

በመጨረሻም ክቡር ሚኒስትሩ በደቡብ ሱዳን ተገኝተው ጉብኝት እንዲያደርጉ የደቡብ/ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋብዘዋቸዋል።

የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በተመለከተ ለተማሪዎችና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን

Jul 11, 2025 154
የሀገር ውስጥ ዜና

በአገሪቱ ተመጣጣኝና ፍትሃዊ የትምህርት ዘርፍ ልማትን ለማምጣት እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስታወቁ፡፡ የትምህርት ቤቶችን ሥርጭት የሚያሳይ የዲጂታል ካርታ የትምህርት ሚኒስትሩ በተገኙበት ይፋ ሆኗል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በሀገሪቱ ተመጣጣኝ የሆነ የትምህርት ዘርፍ ልማትን ለማምጣት ትምህርት ቤቶች ግልጽና ትክክለኛ መረጃዎችን መሰረት በማድረግ እንዲገነቡ የሚያስችል ዲጅታል የትምህርት ቤቶች ስርጭት የሚያሳይ ካርታ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።
ባለፉት ዓመታት በነበረው አሰራር የትምህርት ቤቶች ግንባታ ምርጫ የሚወሰነው በገለልተኝነትና በበቂ መረጃ ሳይሆን በዘር ፣ በትውወቅና ፖለቲካዊ ፍላጎትን መሰረት በማድረግ እንደነበረም ፕሮፌሰር ብርሃኑ አስገንዝበዋል፡፡
በመሆኑም በአዲሱ ስርዓት ማንኛውም በኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶችን የመገንባት ፍላጎት ያለው ሰውም ሆነ ለጋሽ ድርጅት የትኛውንም የመንግስት ባለስልጣን ወይም ተጽእኖ ፈጣሪ መጠየቅ ሳያስፈልገው በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመስርቶ ትምህረት ቤቶችችን መገንባት እንደሚችል አስታውቀዋል፡፡
አክለውም ሁሉም ኢትዮጵያዊ እኩል የትምህርት እድል ማግኘት እንዳለበት አንስተው ለሁሉም ዜጎች ትምህርትን በፍትሃዊነት ለማድረሰ በትኩረት እየሰራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።
የትምህርት ፕሮግራሞች ጥራትና ማሻሻል መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዮሐንስ ወጋሶ( ዶ/ር) በበኩላቸው ይፋ የሆነው የትምህርት ቤቶች ስርጭት ካርታ ከቀበሌ ጀምሮ በየደረጃው የትምህርት ቤቶችን ወቅታዊ ስርጭት፣ የመሰረተ ልማት፣ የህዝብ ብዛት እና ሌሎች መረጃዎችንም አካቶ የያዘ መሆኑ ጠቅሰዋል።
በመሆኑም ለጋሾችም ሆኑ ሌሎች የዘርፉ ባለድርሻዎች መረጃውን በመጠቀም ትምህርት ቤቶችን መገንባትና የድርሻቸውን ማበርከት እንደሚችሉ ገልጸዋል።
በዚህ የትምህርት ስርጭት ካርታ ትምህርት ቤቶቹ የሚገነቡት በተዘጋጀው ስታንዳርድ መሰረት ሲሆን የት ይገነባሉ የሚለውን ምላሽ የሚሰጥ መሆኑም ተገልጿል።
በመድረኩ ላይም የትምህርት ልማት ሥራ አጋር የሆኑ የውጪና የሀገር ውስጥ ባለድርሻዎች ተሳትፈዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በሀገሪቱ ተመጣጣኝ የሆነ የትምህርት ዘርፍ ልማትን ለማምጣት ትምህርት ቤቶች ግልጽና ትክክለኛ መረጃዎችን መሰረት በማድረግ እንዲገነቡ የሚያስችል ዲጅታል የትምህርት ቤቶች ስርጭት የሚያሳይ ካርታ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።
ባለፉት ዓመታት በነበረው አሰራር የትምህርት ቤቶች ግንባታ ምርጫ የሚወሰነው በገለልተኝነትና በበቂ መረጃ ሳይሆን በዘር ፣ በትውወቅና ፖለቲካዊ ፍላጎትን መሰረት በማድረግ እንደነበረም ፕሮፌሰር ብርሃኑ አስገንዝበዋል፡፡
በመሆኑም በአዲሱ ስርዓት ማንኛውም በኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶችን የመገንባት ፍላጎት ያለው ሰውም ሆነ ለጋሽ ድርጅት የትኛውንም የመንግስት ባለስልጣን ወይም ተጽእኖ ፈጣሪ መጠየቅ ሳያስፈልገው በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመስርቶ ትምህረት ቤቶችችን መገንባት እንደሚችል አስታውቀዋል፡፡
አክለውም ሁሉም ኢትዮጵያዊ እኩል የትምህርት እድል ማግኘት እንዳለበት አንስተው ለሁሉም ዜጎች ትምህርትን በፍትሃዊነት ለማድረሰ በትኩረት እየሰራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።
የትምህርት ፕሮግራሞች ጥራትና ማሻሻል መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዮሐንስ ወጋሶ( ዶ/ር) በበኩላቸው ይፋ የሆነው የትምህርት ቤቶች ስርጭት ካርታ ከቀበሌ ጀምሮ በየደረጃው የትምህርት ቤቶችን ወቅታዊ ስርጭት፣ የመሰረተ ልማት፣ የህዝብ ብዛት እና ሌሎች መረጃዎችንም አካቶ የያዘ መሆኑ ጠቅሰዋል።
በመሆኑም ለጋሾችም ሆኑ ሌሎች የዘርፉ ባለድርሻዎች መረጃውን በመጠቀም ትምህርት ቤቶችን መገንባትና የድርሻቸውን ማበርከት እንደሚችሉ ገልጸዋል።
በዚህ የትምህርት ስርጭት ካርታ ትምህርት ቤቶቹ የሚገነቡት በተዘጋጀው ስታንዳርድ መሰረት ሲሆን የት ይገነባሉ የሚለውን ምላሽ የሚሰጥ መሆኑም ተገልጿል።
በመድረኩ ላይም የትምህርት ልማት ሥራ አጋር የሆኑ የውጪና የሀገር ውስጥ ባለድርሻዎች ተሳትፈዋል።
Jul 10, 2025 151
የሀገር ውስጥ ዜና

ዩኒቨርሲቲዎች የተሠጣቸውን ተልዕኮ በሚገባ ለይተው ሊሰሩ እንደሚገባ ተጠቆመ፤ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከቦንጋ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያይተዋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዩኒቨርሲቲዎች አንድ ጊዜ ከተከፈቱ ተጠያቂነት የለም ማለት አይደለም፦ በተሠጠው ተልዕኮ መሠረት ካልሰሩ የተጠያቂነት ሥርዓት ሊዘረጋ ይገባል ብለዋል።
በተለይም ዩኒቨርሲቲዎች በእውነትና እውቀት ለሀገር የሚጠቅም ውይይት የሚደረግባቸው፣ ብቃት ያላቸው የሰው ሃይል ማፍራት የሚችሉ ትክክለኛ ዩኒቨርሳል የሆነ አቋም ሊኖራቸው ይገባል ለዚህም ትኩረት ተሠጥቶ እየተሠራ ይገኛል ብለዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስት ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲዎች አለም አቀፍ እውቀት የሚገበይባቸው ተቋማት በመሆናቸው ተቋማዊ አሰራርን መዘርጋት ተገቢ ነው ለዚህም የዩኒቨርስቲ አመራር ምደባ በእውቀትና በአለም አቀፍ ውድድሮች ሊሆን ይገባል ያሉ ሲሆን
እንደ ሀገር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚሰራው ሥራ የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል ብለዋል።
በዩኒቨርቲው በተደረገው የሱፐርቪዥን ግኝት መሠረት ሪፖርት ያቀረቡት የከፍተኛ ትምህርት የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ሲሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች ከመንደር አስተሳሰብ ወጥተው እንዲሰሩ እየተደረገ መሆኑን አንስተዋል።
አያይዘውም ዩኒቨርሲቲዎች በእውቀት መመራት መቻል አለባቸው ለዚህም ተቋማቱን ሪፎርም የማድረግ ሥራ እየተሰራ እየተሰራ እንደሚገኝ አብራርተዋል።
አዲሱ የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ደገላ ኤርገኖ (ዶ/ር) በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲውን የተሻለ ተወዳዳሪ ለማድረግ ከዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ አባላት ጋር በመወያየት አቅደው እየሰሩ መሆኑን ገልፀዋል።
በመድረኩም የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ አባላትም ከአካዳሚክ እና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችን አንስተው በከፍተኛ አመራሮቹ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዩኒቨርሲቲዎች አንድ ጊዜ ከተከፈቱ ተጠያቂነት የለም ማለት አይደለም፦ በተሠጠው ተልዕኮ መሠረት ካልሰሩ የተጠያቂነት ሥርዓት ሊዘረጋ ይገባል ብለዋል።
በተለይም ዩኒቨርሲቲዎች በእውነትና እውቀት ለሀገር የሚጠቅም ውይይት የሚደረግባቸው፣ ብቃት ያላቸው የሰው ሃይል ማፍራት የሚችሉ ትክክለኛ ዩኒቨርሳል የሆነ አቋም ሊኖራቸው ይገባል ለዚህም ትኩረት ተሠጥቶ እየተሠራ ይገኛል ብለዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስት ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲዎች አለም አቀፍ እውቀት የሚገበይባቸው ተቋማት በመሆናቸው ተቋማዊ አሰራርን መዘርጋት ተገቢ ነው ለዚህም የዩኒቨርስቲ አመራር ምደባ በእውቀትና በአለም አቀፍ ውድድሮች ሊሆን ይገባል ያሉ ሲሆን
እንደ ሀገር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚሰራው ሥራ የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል ብለዋል።
በዩኒቨርቲው በተደረገው የሱፐርቪዥን ግኝት መሠረት ሪፖርት ያቀረቡት የከፍተኛ ትምህርት የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ሲሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች ከመንደር አስተሳሰብ ወጥተው እንዲሰሩ እየተደረገ መሆኑን አንስተዋል።
አያይዘውም ዩኒቨርሲቲዎች በእውቀት መመራት መቻል አለባቸው ለዚህም ተቋማቱን ሪፎርም የማድረግ ሥራ እየተሰራ እየተሰራ እንደሚገኝ አብራርተዋል።
አዲሱ የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ደገላ ኤርገኖ (ዶ/ር) በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲውን የተሻለ ተወዳዳሪ ለማድረግ ከዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ አባላት ጋር በመወያየት አቅደው እየሰሩ መሆኑን ገልፀዋል።
በመድረኩም የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ አባላትም ከአካዳሚክ እና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችን አንስተው በከፍተኛ አመራሮቹ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።
Jul 01, 2025 331
የሀገር ውስጥ ዜና

የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን አበረታቱ።

የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የከስዓት በኋላ ፈተና አሰጣጥ ሁኔታን ተዘዋውረው በመመልከት ተፈታኝ ተማሪዎችን አበረታተዋል።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የፈተና አስተዳደር ሥርዓቱ ከሥርቆትና ኩረጃ ነፃ ለማድረግ ባለፉት ዓመታት በተሰራው ስራ ለውጥ መምጣቱን በመጥቀስ ተማሪዎች በራሳቸው በመተማመን ተረጋግተው ፈተናቸውን እንዲወስዱ ምክር ለግሰዋል።
በኩረጃ የሚያልፍ ተማሪ ለራሱም ለሀገሩም አይበጅም ያሉት ሚኒስትሩ ከዚህ በኋላ በዚህ መንገድ የሚገኝ ውጤት አለመኖሩ ግልፅ እየሆነ መጥቷልም ብለዋል።
በዚህም ጠንክሮ ያጠናና የሰራ ተማሪ የተሻለ ውጤት እንደሚያገኝ በመግለፅ ለተማሪዎች መልካም ውጤትን ተመኝተዋል።
በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከ608 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተናቸው በወረቀትና በበየነ መረብ እንደሚወስዱ መገለፁ ይታወሳል።
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የከስዓት በኋላ ፈተና አሰጣጥ ሁኔታን ተዘዋውረው በመመልከት ተፈታኝ ተማሪዎችን አበረታተዋል።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የፈተና አስተዳደር ሥርዓቱ ከሥርቆትና ኩረጃ ነፃ ለማድረግ ባለፉት ዓመታት በተሰራው ስራ ለውጥ መምጣቱን በመጥቀስ ተማሪዎች በራሳቸው በመተማመን ተረጋግተው ፈተናቸውን እንዲወስዱ ምክር ለግሰዋል።
በኩረጃ የሚያልፍ ተማሪ ለራሱም ለሀገሩም አይበጅም ያሉት ሚኒስትሩ ከዚህ በኋላ በዚህ መንገድ የሚገኝ ውጤት አለመኖሩ ግልፅ እየሆነ መጥቷልም ብለዋል።
በዚህም ጠንክሮ ያጠናና የሰራ ተማሪ የተሻለ ውጤት እንደሚያገኝ በመግለፅ ለተማሪዎች መልካም ውጤትን ተመኝተዋል።
በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከ608 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተናቸው በወረቀትና በበየነ መረብ እንደሚወስዱ መገለፁ ይታወሳል።
Jun 30, 2025 216
የሀገር ውስጥ ዜና

የትምህርት ሚኒስትሩ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው አስጀመሩ።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፣ የሚኒስቴሩ አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት እንዲሁም የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ከሾጌ የ2017 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተናን በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው አስጀምረዋል።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት ጠንክሮ ያጠና ተማሪ የተሻለ ውጤት ማምጣት እንደሚችል በማንሳት ተማሪዎች ተረጋግተው ፈተናቸውን እንዲወስዱ አበረታተዋል።
የመጀመሪያ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና በዛሬው እለት በሁሉም የመፈተኛ ጣቢያዎች መሰጠት ተጀምሯል።
ዘንድሮ በወረቀትና በበየነ መረብ ከ608 ሺ በላይ ተማሪዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሃምሌ 08/2017ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፣ የሚኒስቴሩ አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት እንዲሁም የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ከሾጌ የ2017 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተናን በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው አስጀምረዋል።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት ጠንክሮ ያጠና ተማሪ የተሻለ ውጤት ማምጣት እንደሚችል በማንሳት ተማሪዎች ተረጋግተው ፈተናቸውን እንዲወስዱ አበረታተዋል።
የመጀመሪያ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና በዛሬው እለት በሁሉም የመፈተኛ ጣቢያዎች መሰጠት ተጀምሯል።
ዘንድሮ በወረቀትና በበየነ መረብ ከ608 ሺ በላይ ተማሪዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሃምሌ 08/2017ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል
Jun 30, 2025 255

ሚኒስትሮቻችን

MINISTER

ክቡር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

ትምህርት ሚኒስቴር

STATE MINISTER

ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ

አጠቃላይ ትምህርት

STATE MINISTER

ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ

ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ

የተቋሙ አደረጃጀት

ይህ ዋናው የትምህርት ሚኒስቴር አወቃቀር ሰንጠረዥ ነው

አጠቃላይ ትምህርት

የሥርዓተ ትምህርት ማበልፀጊያ መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የቋንቋና ተጓዳኝ ትምህርቶች ሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የማህበራዊ ሣይንስ ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የተፈጥሮ ሣይንስ ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የሥራና የተግባር ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማትና አስተዳደር መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማትና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ቋንቋዎች ልማት ዴስክ ኃላፊ

የሒሳብ፣ ሳይንስና ሥነ ጥበብ መምህራን ማበልፀጊያ ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ኘሮግራሞችና ጥራት ማሻሻል መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የመደበኛ ትምህርት ኘሮግራሞችና ጥራት ማሻሻል ዴስክ ኃላፊ

የአርብቶ አደርና ልዩ ፍላጐት ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት መሠረተ ልማትና አገልግሎቶች ጉዳዮች ዴስክ ኃላፊ

የአጠቃላይ ትምህርት ኢንስፔክሽን ዴስክ ኃላፊ

የጐልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የጐልማሶች መሠረታዊ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

መደበኛ ያልሆነና የሕይወት ዘመን ትምህርት ኘሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ

ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ

የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ

የጥራትና ብቃት ማሻሻያ ዴስክ ኃላፊ

የሥርዓተ-ትምህርትና ኘሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ

የመምህራንና ተማሪዎች ልማት ዴስክ ኃላፊ

የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ

የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ

የምርምርና ስርጸት ዴስክ ኃላፊ

የምርምር ስነ-ምግባር ዴስክ ኃላፊ

የተቋማት ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዴስክ ኃላፊ

የማህበረሰብ ጉድኝትና ሀገር በቀል እውቀት ዴስክ ኃላፊ

የአስተዳደር እና መሰረተ-ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ

የአስተዳደር ጉዳዮች ዴስክ ኃላፊ

የተቋማት አመራር ልማትና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የመሠረተ ልማትና ግብዓት ዴስክ ኃላፊ

የስኮላርሽፕና አለማቀፋዊነት ዴስክ ኃላፊ

አይቲና ዲጂታል ትምህርት መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የስኩልኔት አይሲቲ ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት የመልቲ ሚዲያ ፕሮግራም ዝግጅት ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ሚዲያሰተትዱዮ ኦፕሬሽንና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የኔትዎርክ ቴክኒካል ዴስክ ኃላፊ

ኔተዎርክ ኦፕሬሽን ዴስክ ኃላፊ