እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

የቅርብ ጊዜ ዜናችን

የቅርብ ጊዜ ዜናዎችን እና ክስተቶችን ያንብቡ

የሀገር ውስጥ ዜና

የትምህርት ሚኒስትሩ በጣሊያን ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት የተማራ ልዑካን ቡድን አባላትን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ ።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፊሰር ብርሃኑ ነጋ በጣሊያን ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት Lia QUARTAPELLE PROCOPIA የተመራ ልዑካን ቡድን አባላትን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
በዚሁ ጊዜ ሚኒስትሩ በአገሪቱ ትምህርትን በጥራትና በፍትሃዊነት ለሁሉም ዜጎች ተደራሽ ለማድረግ እየተከናወኑ ስለሚገኙ የሪፎርም ተግባራት ገለጻ አድርገውላቸዋል፡፡
በቀደመው ጊዜ ትምህርትን የማስፋፋትና ተደራሽ የማድረግ ሰፊ ሥራ ቢሰራም የትምህርት ጥራት ተዘንግቶ መቆየቱን ጠቅሰው ይህንንም ከመሰረቱ ለመፍታት በትምህርት ዘርፉ የተለያዩ የሪፎርም ተግባራት ተቀርጸው እየተተገበሩ መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህም በትምህርት ስርዓቱ የተበላሸውን የሞራል መሰረት ለማስተካከል ሥርዓተ ትምህርቱን ከመቀየር ጀምሮ የፈተና አስተዳደር ስረዓቱን ከስርቆትና ኩረጃ በጸዳ መልኩ በመስጠት የተለያዩ ተግባራት መከናወናቸውን አንስተዋል።
ስታንዳርዳቸውን ያሟሉ ትምህርት ቤቶች በጣም ጥቂት መሆናቸውን የጠቀሱት ሚኒስትሩ በትምህርት ለትውልድ የትምህርት ቤቶች መሰረተ ልማት ማሻሻል ንቅናቄ ከ17 ሺ በላይ ትምህርት ቤቶችን መገንባትና ማደስ መቻሉንም አንስተዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የተማሪ መጽሃፍትን በሁለተኛ ደረጃ አንድ ለአንድ ማድረስ መቻሉንና ከአለም አቀፍ ትብብር ለትምህርት በተገኘ ድጋፍ ተጨማሪ መጽሃፍትን ለአንደኛ ደረጃ ለማሳተምና ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን አብራርተው የጣሊያን መንግስት ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
የጣሊያን የምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት Lia QUARTAPELLE PROCOPIA በበኩላቸው ጣሊያን በኢትዮጵያና በአፍሪካ በተለያዩ የልማት መስኮች ድጋፍ ስታደርግ መቆየቷን አንስተው በቀጣይ የዓለም አቀፉ ትብብር ለትምህርት (GPE) መሪነት እንደምትረከብና በዘርፉ ድጋፍ ማድረግ ፍላጎት እንዳላትም ገልጸዋል።
አክለውም ኢትዮጵያ በትምህርቱ ዘርፍ እየወሰደቻቸው ያሉ ሪፎርሞችን በአድናቆት እንደሚመለከቱት ገጸው ለተጀመሩ የሪፎርም ተግባራት ስኬት አስፈላጊውን ድጋፍ እደሚያደርጉ ተናግረዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፊሰር ብርሃኑ ነጋ በጣሊያን ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት Lia QUARTAPELLE PROCOPIA የተመራ ልዑካን ቡድን አባላትን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
በዚሁ ጊዜ ሚኒስትሩ በአገሪቱ ትምህርትን በጥራትና በፍትሃዊነት ለሁሉም ዜጎች ተደራሽ ለማድረግ እየተከናወኑ ስለሚገኙ የሪፎርም ተግባራት ገለጻ አድርገውላቸዋል፡፡
በቀደመው ጊዜ ትምህርትን የማስፋፋትና ተደራሽ የማድረግ ሰፊ ሥራ ቢሰራም የትምህርት ጥራት ተዘንግቶ መቆየቱን ጠቅሰው ይህንንም ከመሰረቱ ለመፍታት በትምህርት ዘርፉ የተለያዩ የሪፎርም ተግባራት ተቀርጸው እየተተገበሩ መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህም በትምህርት ስርዓቱ የተበላሸውን የሞራል መሰረት ለማስተካከል ሥርዓተ ትምህርቱን ከመቀየር ጀምሮ የፈተና አስተዳደር ስረዓቱን ከስርቆትና ኩረጃ በጸዳ መልኩ በመስጠት የተለያዩ ተግባራት መከናወናቸውን አንስተዋል።
ስታንዳርዳቸውን ያሟሉ ትምህርት ቤቶች በጣም ጥቂት መሆናቸውን የጠቀሱት ሚኒስትሩ በትምህርት ለትውልድ የትምህርት ቤቶች መሰረተ ልማት ማሻሻል ንቅናቄ ከ17 ሺ በላይ ትምህርት ቤቶችን መገንባትና ማደስ መቻሉንም አንስተዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የተማሪ መጽሃፍትን በሁለተኛ ደረጃ አንድ ለአንድ ማድረስ መቻሉንና ከአለም አቀፍ ትብብር ለትምህርት በተገኘ ድጋፍ ተጨማሪ መጽሃፍትን ለአንደኛ ደረጃ ለማሳተምና ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን አብራርተው የጣሊያን መንግስት ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
የጣሊያን የምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት Lia QUARTAPELLE PROCOPIA በበኩላቸው ጣሊያን በኢትዮጵያና በአፍሪካ በተለያዩ የልማት መስኮች ድጋፍ ስታደርግ መቆየቷን አንስተው በቀጣይ የዓለም አቀፉ ትብብር ለትምህርት (GPE) መሪነት እንደምትረከብና በዘርፉ ድጋፍ ማድረግ ፍላጎት እንዳላትም ገልጸዋል።
አክለውም ኢትዮጵያ በትምህርቱ ዘርፍ እየወሰደቻቸው ያሉ ሪፎርሞችን በአድናቆት እንደሚመለከቱት ገጸው ለተጀመሩ የሪፎርም ተግባራት ስኬት አስፈላጊውን ድጋፍ እደሚያደርጉ ተናግረዋል።
Aug 01, 2025 183
የሀገር ውስጥ ዜና

ተባብረን በመትከል ለልጆቻችን አረንጓዴ ሀገር እናስረክባለን፤ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

ትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች 700 ሚሊየን የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ የግንፍሌ ወንዝ ዳር ፕሮጀክት አስቀምጠዋል።
በምርሃ ግብሩ ተገኝተው አሻራቸውን ያስቀመጡት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተባብረን በመትከል ለልጆቻችን አረንጓዴ ሀገር እናስረክባለን ያሉ ሲሆን የጎዳናትን ፕላኔት ጥሩ ስራ ሰርተን ምቹ የሰው ልጆች መኖሪያ ለማድረግ መትጋት አለብን ብለዋል።
የአጠቃላይ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በበኩላቸው በሀገር አቀፍ ደረጃ 700 ሚሊዮች ችግኝ በአንድ ጀንበር የሚለው መርሃ ግብር ተሳታፊ መሆናቸው ደስታ እንደፈጠረባቸው ጠቁመው የሚተከሉት ችግኞች ጸድቀው ጥቅም እንዲሰጡ አስፈላጊው እንክብካቤ እንደሚደረግ ተናግረዋል።
የተተከሉት ችግኞች የአየር ሚዛንን በመጠበቅ፣ ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ የሚኖራቸው ሚና ከፍተኛ እንደሚሆንም አክለዋል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ የሚተከሉት ችግኞች ለአካባቢውን ውበት እንደሚጨምሩ ገልጸው በዚህ ታሪካዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተሳታፊ መሆናቸው ደስ እንዳሰኛቸው ተናግረዋል።
 
 
ትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች 700 ሚሊየን የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ የግንፍሌ ወንዝ ዳር ፕሮጀክት አስቀምጠዋል።
በምርሃ ግብሩ ተገኝተው አሻራቸውን ያስቀመጡት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተባብረን በመትከል ለልጆቻችን አረንጓዴ ሀገር እናስረክባለን ያሉ ሲሆን የጎዳናትን ፕላኔት ጥሩ ስራ ሰርተን ምቹ የሰው ልጆች መኖሪያ ለማድረግ መትጋት አለብን ብለዋል።
የአጠቃላይ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በበኩላቸው በሀገር አቀፍ ደረጃ 700 ሚሊዮች ችግኝ በአንድ ጀንበር የሚለው መርሃ ግብር ተሳታፊ መሆናቸው ደስታ እንደፈጠረባቸው ጠቁመው የሚተከሉት ችግኞች ጸድቀው ጥቅም እንዲሰጡ አስፈላጊው እንክብካቤ እንደሚደረግ ተናግረዋል።
የተተከሉት ችግኞች የአየር ሚዛንን በመጠበቅ፣ ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ የሚኖራቸው ሚና ከፍተኛ እንደሚሆንም አክለዋል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ የሚተከሉት ችግኞች ለአካባቢውን ውበት እንደሚጨምሩ ገልጸው በዚህ ታሪካዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተሳታፊ መሆናቸው ደስ እንዳሰኛቸው ተናግረዋል።
 
 
Jul 31, 2025 125
የሀገር ውስጥ ዜና

ትምህርት ለሀገር እድገት የሚጠበቅበትን አስተዋጽኦ ያበረክት ዘንድ የዘርፍ ባለሙያዎች ጥሩ ሥነ-ምግባር የተላበሱ፣ የተቋሙን ተልዕኮ በሚገባ የሚፈጽሙና የሚያስፈጽሙ ሊሆኑ እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ አሳሰቡ።

የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሠራተኞች በሚኒስቴሩ እና በሀገራችን የ2017 እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 ዓ.ም የልማት ዕቅድ እንዲሁም በተቋሙ እየተካሄዱ ባሉ የሪፎርም ሥራዎች አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሂደዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት ትምህርት ለሁለንተናዊ እድገት የሚጠበቅበትን አስተዋጽኦ ያበረክት ዘንድ የትምህርት ሚኒስቴር ሠራተኞች ጥሩ ሥነ-ምግባር የተላበሱ፣ዘመናዊና የተቋሙን ተልዕኮ በሚገባ የሚፈጽሙ አርኣያነት ያላቸው ሠራተኞች ሊሆኑ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
ሰራተኞች የሚጠበቅባቸውን ተልዕኮ በቅንነትና በብቃት እንዲወጡ ምቹ የሥራ አካባቢ መኖር ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው ይህንንም ለማሳካት በርካታ ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ በውይይት መድረኩ የሀገሪቱን የ2018 ዓ.ም የልማት እቅድ ባቀረቡበት ወቅት የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች የሀገርና የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ለተጀመሩ ተስፋ ሰጪ የለውጥና ዓበይት ሥራዎች ውጤታማነት ሃላፊነታቸውን መወጣት እንደሚገባቸው አንስተዋል።
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በበኩላቸው በ2017 ዓ.ም ጥሩ ውጤት የተመዘገበባቸውን ሥራዎች አስጠብቆ ማስቀጠልና ዝቅተኛ ውጤት የተመዘገበባቸው ሥራዎችን በልዩ ሁኔታ በመያዝ በቀጣይ በጀት ዓመት በትኩረት እንደሚገባ አጽናኦት ሰጥተዋል፡፡
የሚኒስቴሩ ሰራተኞችም በቀረቡ ሰነዶች ዙሪያ የተለያዩ ጥያቄዎችና አስተያየቶችን አንስተው በከፍተኛ አመራሮቹ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሠራተኞች በሚኒስቴሩ እና በሀገራችን የ2017 እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 ዓ.ም የልማት ዕቅድ እንዲሁም በተቋሙ እየተካሄዱ ባሉ የሪፎርም ሥራዎች አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሂደዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት ትምህርት ለሁለንተናዊ እድገት የሚጠበቅበትን አስተዋጽኦ ያበረክት ዘንድ የትምህርት ሚኒስቴር ሠራተኞች ጥሩ ሥነ-ምግባር የተላበሱ፣ዘመናዊና የተቋሙን ተልዕኮ በሚገባ የሚፈጽሙ አርኣያነት ያላቸው ሠራተኞች ሊሆኑ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
ሰራተኞች የሚጠበቅባቸውን ተልዕኮ በቅንነትና በብቃት እንዲወጡ ምቹ የሥራ አካባቢ መኖር ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው ይህንንም ለማሳካት በርካታ ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ በውይይት መድረኩ የሀገሪቱን የ2018 ዓ.ም የልማት እቅድ ባቀረቡበት ወቅት የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች የሀገርና የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ለተጀመሩ ተስፋ ሰጪ የለውጥና ዓበይት ሥራዎች ውጤታማነት ሃላፊነታቸውን መወጣት እንደሚገባቸው አንስተዋል።
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በበኩላቸው በ2017 ዓ.ም ጥሩ ውጤት የተመዘገበባቸውን ሥራዎች አስጠብቆ ማስቀጠልና ዝቅተኛ ውጤት የተመዘገበባቸው ሥራዎችን በልዩ ሁኔታ በመያዝ በቀጣይ በጀት ዓመት በትኩረት እንደሚገባ አጽናኦት ሰጥተዋል፡፡
የሚኒስቴሩ ሰራተኞችም በቀረቡ ሰነዶች ዙሪያ የተለያዩ ጥያቄዎችና አስተያየቶችን አንስተው በከፍተኛ አመራሮቹ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።
Jul 31, 2025 150
የሀገር ውስጥ ዜና

የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራ የበጎ ተግባራት መገለጫ በተለይም መተጋገዝን፣ መደጋገፍን፣ መረዳዳትንና መከባበር የበለጠ ለማላቅ እድል የሚሰጥ ነው፤ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ፤ የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ የትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች በጋምቤላ ክልል ተገኝተው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎትን አስጀምረዋል።

የትምህርት ሚኒስቴር ፣ ተጠሪ ተቋማት እና የዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛ አመራሮች የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎትን በጋምቤላ ክልል ተገኝተው አስጀምረዋል።
በክረምት የበጎ ፍቃድ ማስጀመሪያ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክብርት ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድ በሀገራችን ከለውጡ ወዲህ የሀገርን ገጽታ የቀየሩ በርካታ ውጤቶች መመዝገባቸውን በተለይም የአረንጓዴ አሻራና የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠቃሽ መሆናቸውን ጠቅሰው ሁለተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየተጋች ባለች ሀገር እርስ በርስ መተጋገዝና መደጋገፍ ይገባናል ብለዋል።
አክለውም ትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ የዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በጋምቤላ ክልል በማስጀመራቸው ምስጋና አቅርበዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በበኩላቸው በክቡር ጠቅላይ ሚንስትራችን ሀሳብ አመንጭነት ባልፉት ዓመታት ሲተገብር የቆየው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የበጎ ተግባራት መገለጫ መሆኑን ጠቅሰው በተለይም መተጋገዝን፣ መደጋገፍን፣ መረዳዳትንና መከባበር የበለጠ ለማላቅ እድል የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዋል።
በዚህ ረገድ ሁሉም ኃላፊነቱን በሚገባ ከተወጣ ኢትዮጵያ የያዘችውን የብልጽግና ጉዞ ለሁሉም እኩል እድል በመስጠት ለማሳካት ትልቅ አቅም ይሆናል ብለዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር፣ ተጠሪ ተቋማትና ዩኒቨርሲቲዎች በጋምቤላ ክልል ባስጀመሩት በዚህ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካሞችን ቤት ማደስ፣ ችግር ላለባቸው ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረግ እና በመትከል ማንሰራራ በሚል ዘንድሮ በተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር ፣ ተጠሪ ተቋማት እና የዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛ አመራሮች የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎትን በጋምቤላ ክልል ተገኝተው አስጀምረዋል።
በክረምት የበጎ ፍቃድ ማስጀመሪያ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክብርት ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድ በሀገራችን ከለውጡ ወዲህ የሀገርን ገጽታ የቀየሩ በርካታ ውጤቶች መመዝገባቸውን በተለይም የአረንጓዴ አሻራና የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠቃሽ መሆናቸውን ጠቅሰው ሁለተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየተጋች ባለች ሀገር እርስ በርስ መተጋገዝና መደጋገፍ ይገባናል ብለዋል።
አክለውም ትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ የዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በጋምቤላ ክልል በማስጀመራቸው ምስጋና አቅርበዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በበኩላቸው በክቡር ጠቅላይ ሚንስትራችን ሀሳብ አመንጭነት ባልፉት ዓመታት ሲተገብር የቆየው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የበጎ ተግባራት መገለጫ መሆኑን ጠቅሰው በተለይም መተጋገዝን፣ መደጋገፍን፣ መረዳዳትንና መከባበር የበለጠ ለማላቅ እድል የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዋል።
በዚህ ረገድ ሁሉም ኃላፊነቱን በሚገባ ከተወጣ ኢትዮጵያ የያዘችውን የብልጽግና ጉዞ ለሁሉም እኩል እድል በመስጠት ለማሳካት ትልቅ አቅም ይሆናል ብለዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር፣ ተጠሪ ተቋማትና ዩኒቨርሲቲዎች በጋምቤላ ክልል ባስጀመሩት በዚህ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካሞችን ቤት ማደስ፣ ችግር ላለባቸው ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረግ እና በመትከል ማንሰራራ በሚል ዘንድሮ በተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
Jul 29, 2025 124
የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው 2ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥርዓተ ምግብ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ በትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም ያላትን ልምድ አካፈለች።

በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው 2ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥርዓተ ምግብ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ በትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም አተገባበር ያላትን ልምድና የመንግስትን ቁርጠኝነት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አቅርበዋል።
የሀገር በቀል የትምህርት ቤት ምገባ ፖሊሲ ፍሬም ዎርክ በማውጣት ሀገር በቀል የትምህርት ቤት ምገባ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች ተግባራዊ በማድረግ የአካባቢ ልማትና ግብርናን ለማሳደግ እየተሰሩ ያሉ ሥራዎችን አብራርተዋል።
በዚህ የሀገር በቀል የት/ቤት ምገባ ፕሮግራም መንግስት 6.3 ቢሊየን ብርመመደቡንና የማህበረሰቡ ድጋፍ ደግሞ 9.8 ቢሊየን ብር መድረሱን ገልጸው የአጋር ድርጅቶች ድጋፍ ደግሞ 1.3 ቢሊየን መሆኑን አብራርተዋል።
ይህም በኢትዮጵያ ለት/ቤት ምገባ 90 በመቶ የሚደርሰው በጀት በመንግስትና በማህበረሰቡ ተሳትፎ የሚሸፈን መሆኑን ገልጸው ተግባሩ የመንግስትንና የማህበረሰቡን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን ጠቁመዋል።
የምገባ ፕሮግራሙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ህፃናት ትምህርታቸው ላይ ትኩረት አድረገው እንዲማሩ ከማድረጉ ባለፈ፤ ጤንነታቸው ተጠብቆ ትምህርታቸው ሳይቋረጥ እንዲማሩ ማድረግ ያስቻለ ተግባር ስለመሆኑም ገልጸዋል።
ክቡር ሚኒስትሩ ከጉባኤው ጎን ለጎንም ከአለም የትምህርት ቤት ምግብ ጥምረት (School Meal Coalition) እና ከአለም የምግብ ፕሮግራም ኤክስኩዩቲቭ ዳይሬክተር ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።
 
 
 
 
በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው 2ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥርዓተ ምግብ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ በትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም አተገባበር ያላትን ልምድና የመንግስትን ቁርጠኝነት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አቅርበዋል።
የሀገር በቀል የትምህርት ቤት ምገባ ፖሊሲ ፍሬም ዎርክ በማውጣት ሀገር በቀል የትምህርት ቤት ምገባ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች ተግባራዊ በማድረግ የአካባቢ ልማትና ግብርናን ለማሳደግ እየተሰሩ ያሉ ሥራዎችን አብራርተዋል።
በዚህ የሀገር በቀል የት/ቤት ምገባ ፕሮግራም መንግስት 6.3 ቢሊየን ብርመመደቡንና የማህበረሰቡ ድጋፍ ደግሞ 9.8 ቢሊየን ብር መድረሱን ገልጸው የአጋር ድርጅቶች ድጋፍ ደግሞ 1.3 ቢሊየን መሆኑን አብራርተዋል።
ይህም በኢትዮጵያ ለት/ቤት ምገባ 90 በመቶ የሚደርሰው በጀት በመንግስትና በማህበረሰቡ ተሳትፎ የሚሸፈን መሆኑን ገልጸው ተግባሩ የመንግስትንና የማህበረሰቡን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን ጠቁመዋል።
የምገባ ፕሮግራሙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ህፃናት ትምህርታቸው ላይ ትኩረት አድረገው እንዲማሩ ከማድረጉ ባለፈ፤ ጤንነታቸው ተጠብቆ ትምህርታቸው ሳይቋረጥ እንዲማሩ ማድረግ ያስቻለ ተግባር ስለመሆኑም ገልጸዋል።
ክቡር ሚኒስትሩ ከጉባኤው ጎን ለጎንም ከአለም የትምህርት ቤት ምግብ ጥምረት (School Meal Coalition) እና ከአለም የምግብ ፕሮግራም ኤክስኩዩቲቭ ዳይሬክተር ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።
 
 
 
 
Jul 29, 2025 99
የሀገር ውስጥ ዜና

የሁለተኛ ደረጃ መምህራንን አቅርቦት ለማሻሻል አማራጭ የመምህራን ትምህርት ፕሮግራም በመጪው የትምህርት ዘመን እንደሚተገበር ተገለጸ።

የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የሁለተኛ ደረጃ መምህራንን አቅርቦት ለማሻሻል በ2018 ዓ.ም አማራጭ የመምህራን ትምህርት ፕሮግራም በ6 ዩኒቨርስቲዎች ተግባራዊ ይደረጋል።
‎የመርሃ ግብሩ ዓላማ የመምህራንን አጠቃላይ አቅርቦት በማሻሻል ረገድ የሚስተዋሉ እጥረቶችና የሚታዩ ክፍተቶችን ለመሙላት መሆኑንም ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ገልጸዋል።
‎በአማራጭ የመምህራን የትምህርት መርሃ ግብሩ ከምሁራን ጋር የተመከረበት ፣ በየደረጃው የሚገኙ መምህራንና ሌሎችም የዘርፉ ባለድርሻዎችና ባለሙያዎች የተሳተፉበትና በውይይት ከዳበረ በኋላ መጽደቁን አብራርተዋል።
‎አማራጭ የመምህራን ትምህርት መርሃ ግብሩ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲተገበር ከአሁን በፊት በትምህርት ዙሪያ በትኩረት እንዲሰሩ በተለዩ 6 ዩኒቨርስቲዎችና ክልሎች መላኩን ጠቁመዋል።
‎ከሁለተኛ ደረጃ መምህራን አቅርቦት ባሻገርም በቅድመ አንደኛ ደረጃ ላይ ያለውን የመምህራን አቅርቦት ለማሻሻል ፕሮግራሙ እንደ አንድ አማራጭ እንዲወሰድ ፍሬም ዎርኩ ለክልሎች እንዲደርስ መደረጉንም ክብርት ወ/ሮ አየለች ጨምረው ተናግረዋል።
‎የመምህራንና የትምህርት አመራሮች ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሙሉቀን ንጋቱ (ዶ/ር) በበኩላቸው አማራጭ የመምህራን ትምህርት ፕሮግራሙ የመምህራንን አቅርቦት ለማሳደግ የሚያስችል አማራጭ መሆኑን ጠቅሰዋል።
‎ፕሮግራሙ በመጪው የትምህርት ዘመን ለመጀመሪያ ጊዜ በትምህርት ላይ በሚሰሩ 6ቱ ዩኒቨርስቲዎች የሚተገበር ቢሆንም ውጤቱ እየታየ እየተሻሻለና እየዳበረ እንደሚሄድም ሃላፊው አክለው ገልጸዋል።
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የሁለተኛ ደረጃ መምህራንን አቅርቦት ለማሻሻል በ2018 ዓ.ም አማራጭ የመምህራን ትምህርት ፕሮግራም በ6 ዩኒቨርስቲዎች ተግባራዊ ይደረጋል።
‎የመርሃ ግብሩ ዓላማ የመምህራንን አጠቃላይ አቅርቦት በማሻሻል ረገድ የሚስተዋሉ እጥረቶችና የሚታዩ ክፍተቶችን ለመሙላት መሆኑንም ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ገልጸዋል።
‎በአማራጭ የመምህራን የትምህርት መርሃ ግብሩ ከምሁራን ጋር የተመከረበት ፣ በየደረጃው የሚገኙ መምህራንና ሌሎችም የዘርፉ ባለድርሻዎችና ባለሙያዎች የተሳተፉበትና በውይይት ከዳበረ በኋላ መጽደቁን አብራርተዋል።
‎አማራጭ የመምህራን ትምህርት መርሃ ግብሩ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲተገበር ከአሁን በፊት በትምህርት ዙሪያ በትኩረት እንዲሰሩ በተለዩ 6 ዩኒቨርስቲዎችና ክልሎች መላኩን ጠቁመዋል።
‎ከሁለተኛ ደረጃ መምህራን አቅርቦት ባሻገርም በቅድመ አንደኛ ደረጃ ላይ ያለውን የመምህራን አቅርቦት ለማሻሻል ፕሮግራሙ እንደ አንድ አማራጭ እንዲወሰድ ፍሬም ዎርኩ ለክልሎች እንዲደርስ መደረጉንም ክብርት ወ/ሮ አየለች ጨምረው ተናግረዋል።
‎የመምህራንና የትምህርት አመራሮች ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሙሉቀን ንጋቱ (ዶ/ር) በበኩላቸው አማራጭ የመምህራን ትምህርት ፕሮግራሙ የመምህራንን አቅርቦት ለማሳደግ የሚያስችል አማራጭ መሆኑን ጠቅሰዋል።
‎ፕሮግራሙ በመጪው የትምህርት ዘመን ለመጀመሪያ ጊዜ በትምህርት ላይ በሚሰሩ 6ቱ ዩኒቨርስቲዎች የሚተገበር ቢሆንም ውጤቱ እየታየ እየተሻሻለና እየዳበረ እንደሚሄድም ሃላፊው አክለው ገልጸዋል።
Jul 24, 2025 598

ሚኒስትሮቻችን

MINISTER

ክቡር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

ትምህርት ሚኒስቴር

STATE MINISTER

ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ

አጠቃላይ ትምህርት

STATE MINISTER

ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ

ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ

የተቋሙ አደረጃጀት

ይህ ዋናው የትምህርት ሚኒስቴር አወቃቀር ሰንጠረዥ ነው

አጠቃላይ ትምህርት

የሥርዓተ ትምህርት ማበልፀጊያ መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የቋንቋና ተጓዳኝ ትምህርቶች ሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የማህበራዊ ሣይንስ ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የተፈጥሮ ሣይንስ ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የሥራና የተግባር ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማትና አስተዳደር መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማትና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ቋንቋዎች ልማት ዴስክ ኃላፊ

የሒሳብ፣ ሳይንስና ሥነ ጥበብ መምህራን ማበልፀጊያ ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ኘሮግራሞችና ጥራት ማሻሻል መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የመደበኛ ትምህርት ኘሮግራሞችና ጥራት ማሻሻል ዴስክ ኃላፊ

የአርብቶ አደርና ልዩ ፍላጐት ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት መሠረተ ልማትና አገልግሎቶች ጉዳዮች ዴስክ ኃላፊ

የአጠቃላይ ትምህርት ኢንስፔክሽን ዴስክ ኃላፊ

የጐልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የጐልማሶች መሠረታዊ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

መደበኛ ያልሆነና የሕይወት ዘመን ትምህርት ኘሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ

ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ

የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ

የጥራትና ብቃት ማሻሻያ ዴስክ ኃላፊ

የሥርዓተ-ትምህርትና ኘሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ

የመምህራንና ተማሪዎች ልማት ዴስክ ኃላፊ

የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ

የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ

የምርምርና ስርጸት ዴስክ ኃላፊ

የምርምር ስነ-ምግባር ዴስክ ኃላፊ

የተቋማት ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዴስክ ኃላፊ

የማህበረሰብ ጉድኝትና ሀገር በቀል እውቀት ዴስክ ኃላፊ

የአስተዳደር እና መሰረተ-ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ

የአስተዳደር ጉዳዮች ዴስክ ኃላፊ

የተቋማት አመራር ልማትና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የመሠረተ ልማትና ግብዓት ዴስክ ኃላፊ

የስኮላርሽፕና አለማቀፋዊነት ዴስክ ኃላፊ

አይቲና ዲጂታል ትምህርት መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የስኩልኔት አይሲቲ ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት የመልቲ ሚዲያ ፕሮግራም ዝግጅት ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ሚዲያሰተትዱዮ ኦፕሬሽንና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የኔትዎርክ ቴክኒካል ዴስክ ኃላፊ

ኔተዎርክ ኦፕሬሽን ዴስክ ኃላፊ