የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) መከታተል የሚያስችል የመቁረጫ ነጥብ ዛሬ ይፋ የሆነ ሲሆን የመቁረጫ ነጥቡ ዝርዝር መግላጫ ከዚህ በታች ተያይዟል።
ማስታወቂያ
Aug 13, 2025
Aug 08, 2025
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከሁሉም ክልሎች የሚመጡ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን እንደ አንድ የሀገር ልጆች የሚቀበልበት የጎንደር ቃል ኪዳን ቤተሰብ ፕሮግራም ለጎንደር ብቻ ሳይሆን ለሀገርም ምሳሌ የሚሆን መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ገለፁ፤ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ እና ማስተማሪያ ሆስፒታሉ 100ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል የማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ተካሂዷ።
Aug 06, 2025
ዩኒቨርሲቲዎች ዓለም ያለችበትን ሁኔታ የተገነዘቡ፤ ሀገርን ከችግር ሊያወጡ የሚችሉ ጥናትና ምርምሮች በማድረግ እውነትና እውቀትን መሠረት ያደረገ ሀሳብ የሚፈልቅባቸው ተቋማት ሊሆኑ ይገባል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
Aug 05, 2025
በአገሪቱ በተመረጡ 30 ዩኒቨርስቲዎች የሚሰጠው የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ስልጠና መሰጠት ጀመረ። በስልጠናው ከ84 ሺ የሚበልጡ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ይሳተፋሉ፡፡
Aug 04, 2025
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ዓመታዊ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ። የኢትዮጵያ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ጉባኤ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት "የከፍተኛ ትምህርት ለላቀ ተፅዕኖ" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ይገኛል።
ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በአዋጅ የተሰጡ ተግባርና ኃላፊነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ በተደራጀና በተቀናጀ አግባብ መምራት እንደሚባ ተመላከተ፤ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የስራ አመራር ቦርድ የአሰራር ማኑዋልና የአፈጻጸም ግምገማ ዙሪያ ከተቋማቱ የስራ አመራር ቦርድ አመራሮች ጋር ምክክር ተደርጓል ፡፡
Aug 02, 2025
ለሁለተኛ ደረጃ መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ልዩ የክረምት ስልጠና የዩኒቨርስቲ አመራሮች ኃላፊነታቸውን በብቃት እንዲወጡ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አሳሰቡ፡፡ ከመጪው ሰኞ ጀምሮ ከ84ሺ የሚበልጡ መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች በ30 ዩኒቨርስቲዎች ስልጠና እንደሚወስዱም ጠቁመዋል፡፡
Aug 01, 2025
የትምህርት ሚኒስትሩ በጣሊያን ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት የተማራ ልዑካን ቡድን አባላትን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ ።
ትምህርት ለሀገር እድገት የሚጠበቅበትን አስተዋጽኦ ያበረክት ዘንድ የዘርፍ ባለሙያዎች ጥሩ ሥነ-ምግባር የተላበሱ፣ የተቋሙን ተልዕኮ በሚገባ የሚፈጽሙና የሚያስፈጽሙ ሊሆኑ እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ አሳሰቡ።
Jul 31, 2025