News Detail
Sep 02, 2025
5.3K views
ማስታወቂያ
ለፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መምህራን አወዳድረን ለመቅጠር የምዝገባ ማስታወቂያ ማውጣታችን ይታወቃል።
ነገር ግን የዘንድሮ የክረምት ልዩ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች አቅም ግንባታ ስልጠና የተጠናቀቀው በቅርቡ በመሆኑ ምዝገባውን ማራዘም አስፈልጓል። በመሆኑም ምዝገባው እስከ ጳጉሜን 05/2017 ዓ.ም ድረስ የተራዘመ መሆኑንን እየገለጽን ለማመልከት ፍላጎቱ ያላችሁ መምህራን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ እድትመዘገቡ በድጋሚ እንገልጻለን ። ለመመዝገብ https://sbs.moe.gov.et/career/teacher ይጠቀሙ
Recent News
የአማሮ ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ።
Feb 27, 2026
አዲስ የተመደቡ የዩኒቨርስቲ አመራሮች ኃላፊነታቸውን በትክክል እንዲወጡ ተጠየቀ ።
Feb 13, 2026