News Detail

ማስታወቂያ
Aug 13, 2025 245 views

ማስታወቂያ

ትምህርት ሚኒስቴር ያስገነባቸውን ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በ2018 የትምህርት ዘመን ስራ ለማስጀመር መምህራንን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።
በመሆኑም ከስር የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ መምህራን ከነሐሴ 07/2017 ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት በ https://sbs.moe.gov.et/carrier/teacher ላይ በመግባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
Recent News
Follow Us