Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

The FDRE Ministry of Education is a governmental institution headquartered in Arada Sub City, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

National News

በትምህርት ቤቶችና አካባቢ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል የተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ ሰላማዊ መማር ማስተማርን በማስፈን ለተማሪዎች ውጤትና ሥነ-ምግባር መሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገለጸ።

ትምህርት ቤቶችና አካባቢ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል በተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ ላይ አግባብነት ካላቸው ሴክተር መሥሪያ ቤቶችና ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል።
የውይይት መድረኩን የከፈቱት የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል የተዘጋጀው ረቂቅ ደንቡ ሰላማዊ መማር ማስተማርን በማስፈን ለተማሪዎች ውጤትና ሥነ-ምግባር መሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ብለዋል።
የመማር ማስተማር ሂደትን የሚያውኩ ጉዳዮች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመሩ በመምጣታቸው ይህንን ለማስተካከል ረቂቅ ደንቡ መዘጋጀቱን ጠቅሰው ሁለንተናዊ ስብዕናው የተሟላ ዜጋ ማፍራት የደንቡ ዓላማ መሆኑን ተናግረዋል።
አክለውም ለተግባራዊነቱ ከሚመለከታቸው ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶና ተናቦ መሥራት እንደሚጠበቅ ሚኒስትር ደኤታዋ አሳስበዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የማህበራዊ ሳይንስ ትምህርቶች ሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ እቶ ኡመር ኢማም በበኩላቸው ረቂቅ ደንቡን ለማዳበር በርካታ የውይይት መድረኮች ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተካሄዱ መሆኑን ጠቅሰዋል።
በየመድረኮቹ የሚነሱ ሀሳቦች በግብዓትነት ተወስደው ከተካተቱበት በኋላ ረቂቅ ደንቡ ሲጽድቅ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ ይደረጋልም ነው ያሉት።
የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ባለፈው ዓመት የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ መውጣቱንና ይህም ደንብ አዋጁን ለማስፈጸም እየወጡ ካሉ የህግ ማዕቀፎች መካከል አንዱ መሆኑንም በመድረኩ ተጠቅሷል።
ትምህርት ቤቶችና አካባቢ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል በተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ ላይ አግባብነት ካላቸው ሴክተር መሥሪያ ቤቶችና ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል።
የውይይት መድረኩን የከፈቱት የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል የተዘጋጀው ረቂቅ ደንቡ ሰላማዊ መማር ማስተማርን በማስፈን ለተማሪዎች ውጤትና ሥነ-ምግባር መሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ብለዋል።
የመማር ማስተማር ሂደትን የሚያውኩ ጉዳዮች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመሩ በመምጣታቸው ይህንን ለማስተካከል ረቂቅ ደንቡ መዘጋጀቱን ጠቅሰው ሁለንተናዊ ስብዕናው የተሟላ ዜጋ ማፍራት የደንቡ ዓላማ መሆኑን ተናግረዋል።
አክለውም ለተግባራዊነቱ ከሚመለከታቸው ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶና ተናቦ መሥራት እንደሚጠበቅ ሚኒስትር ደኤታዋ አሳስበዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የማህበራዊ ሳይንስ ትምህርቶች ሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ እቶ ኡመር ኢማም በበኩላቸው ረቂቅ ደንቡን ለማዳበር በርካታ የውይይት መድረኮች ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተካሄዱ መሆኑን ጠቅሰዋል።
በየመድረኮቹ የሚነሱ ሀሳቦች በግብዓትነት ተወስደው ከተካተቱበት በኋላ ረቂቅ ደንቡ ሲጽድቅ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ ይደረጋልም ነው ያሉት።
የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ባለፈው ዓመት የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ መውጣቱንና ይህም ደንብ አዋጁን ለማስፈጸም እየወጡ ካሉ የህግ ማዕቀፎች መካከል አንዱ መሆኑንም በመድረኩ ተጠቅሷል።
Oct 24, 2025 457
National News

የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ይዘቶች ይፋ ሆኑ፡፡

ተማሪዎች፣ የተማሪ ቤተሰቦች፣ መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ለፈተና ዝግጅት በሚያደርጉበት ወቅት ፈተና የሚሸፍናቸውን የይዘት አካባቢዎች ማወቅ አስፈላጊ መሆኑ ይታመናል። በመሆኑም የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ከፍል ፈተና ዝግጅትና አስተዳደር የሚከተሉትን ያካትታል፡፡
1. የትምህርት ዓይነቶችን በተመለከተ ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዝክስና ባዮሎጂ እንዲሁም ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ናቸው።
2. ፈተናው ከ9ኛ እስከ 12ኛ ከፍል ደረጃዎችን እና በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያሉትን ሁሉንም ምዕራፎች ይሸፍናል፡፡
3. ከ10ኛ – 12ኛ ክፍል ሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ፈተና በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት እየተዘጋጀ ያለ ሲሆን የ9ኛ ክፍል ደግሞ የሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ፈተናዎች ከቀድሞውና ከአዲሱ ሥርዓተ ትምህርቶች የጋራ ይዘቶችን ብቻ አካቶ እየተዘጋጀ ይገኛል፡፡
4. ፈተናው ማንኛውም ተፈታኝ ተማሪ ከተማረው ሥርዓተ ትምህርትና ከተማሪው መጽሐፍ ላይ ብቻ ተመስርቶ የሚዘጋጅ ይሆናል፤
5. የፈተናው አስተዳደር በበይነ መረብና በወረቀት ጎን ለጎን የሚሰጥ ሲሆን አብዛኛው ተፈታኝ በበይነ መረብ እንዲፈተን እየተሠራ ያለ በመሆኑ ተፈታኞች እራሳቸውን በበይነ መረብ ለመፈተን ሊያዘጋጁ እንደሚገባ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡
ተማሪዎች፣ የተማሪ ቤተሰቦች፣ መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ለፈተና ዝግጅት በሚያደርጉበት ወቅት ፈተና የሚሸፍናቸውን የይዘት አካባቢዎች ማወቅ አስፈላጊ መሆኑ ይታመናል። በመሆኑም የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ከፍል ፈተና ዝግጅትና አስተዳደር የሚከተሉትን ያካትታል፡፡
1. የትምህርት ዓይነቶችን በተመለከተ ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዝክስና ባዮሎጂ እንዲሁም ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ናቸው።
2. ፈተናው ከ9ኛ እስከ 12ኛ ከፍል ደረጃዎችን እና በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያሉትን ሁሉንም ምዕራፎች ይሸፍናል፡፡
3. ከ10ኛ – 12ኛ ክፍል ሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ፈተና በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት እየተዘጋጀ ያለ ሲሆን የ9ኛ ክፍል ደግሞ የሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ፈተናዎች ከቀድሞውና ከአዲሱ ሥርዓተ ትምህርቶች የጋራ ይዘቶችን ብቻ አካቶ እየተዘጋጀ ይገኛል፡፡
4. ፈተናው ማንኛውም ተፈታኝ ተማሪ ከተማረው ሥርዓተ ትምህርትና ከተማሪው መጽሐፍ ላይ ብቻ ተመስርቶ የሚዘጋጅ ይሆናል፤
5. የፈተናው አስተዳደር በበይነ መረብና በወረቀት ጎን ለጎን የሚሰጥ ሲሆን አብዛኛው ተፈታኝ በበይነ መረብ እንዲፈተን እየተሠራ ያለ በመሆኑ ተፈታኞች እራሳቸውን በበይነ መረብ ለመፈተን ሊያዘጋጁ እንደሚገባ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡
Oct 23, 2025 554
Advertisement

ማስታወቂያ

የኢፌድሪ ትምህርት ሚኒስቴር ለፌደራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመምህርነት ለተመዘገባችሁ ተወዳዳሪዎች በሙሉ፤
የጽሁፍ ፈተና በተመረጡ 18 ዩኒቨርስቲዎች ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት ተጠናቋል፡፡ ስለሆነም ሁሉም ተፈታኝ መምህራን ጥቅምት 17/2018ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ከታች ከተዘረዘሩት የዩኒቨርስቲ አማራጮች በሚቀርባችሁ ዩኒቨርስቲ በመገኘት መፈተን የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከዚህ በፊት ከነበረው ስም ዝርዝር በተጨማሪ እንደ አዲስ የተካተታችሁ ስላላችሁ ስማችሁን በድጋሚ በ(https://sbs.moe.gov.et/career/check-status) በመግባት ማረጋገጥ የምትችሉ መሆኑንን እየገለፅን በተጨማሪም የሚቀርባችሁን የፈተና ማዕከል (ዩኒቨርሲቲ) መርጣችሁ እንድታስገቡ እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፤ ማንኛውም መምህር ለፈተና ወደ ዩኒቨርስቲ ሲመጣ ማንነቱን የሚገልጽ መታወቂያ ይዞ መቅረበ ይኖርበታል።
የፈተና መስጫ ማዕከላት (Exam center)
1. ወሎ ዩኒቨርስቲ
2. ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
3. ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
4. ጅማ ዩኒቨርሲቲ
5. አርሲ ዩኒቨርሲቲ
6. ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
7. ጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ
8. ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ
9. ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ
10. አሶሳ ዩኒቨርሲቲ
11. ዋቻም ዩኒቨርሲቲ
12. ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ
13. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
14. ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
15. መቀሌ ዩኒቨርሲቲ
16. አክሱም ዩኒቨርሲቲ
17. ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ
18. ደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ
የኢፌድሪ ትምህርት ሚኒስቴር ለፌደራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመምህርነት ለተመዘገባችሁ ተወዳዳሪዎች በሙሉ፤
የጽሁፍ ፈተና በተመረጡ 18 ዩኒቨርስቲዎች ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት ተጠናቋል፡፡ ስለሆነም ሁሉም ተፈታኝ መምህራን ጥቅምት 17/2018ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ከታች ከተዘረዘሩት የዩኒቨርስቲ አማራጮች በሚቀርባችሁ ዩኒቨርስቲ በመገኘት መፈተን የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከዚህ በፊት ከነበረው ስም ዝርዝር በተጨማሪ እንደ አዲስ የተካተታችሁ ስላላችሁ ስማችሁን በድጋሚ በ(https://sbs.moe.gov.et/career/check-status) በመግባት ማረጋገጥ የምትችሉ መሆኑንን እየገለፅን በተጨማሪም የሚቀርባችሁን የፈተና ማዕከል (ዩኒቨርሲቲ) መርጣችሁ እንድታስገቡ እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፤ ማንኛውም መምህር ለፈተና ወደ ዩኒቨርስቲ ሲመጣ ማንነቱን የሚገልጽ መታወቂያ ይዞ መቅረበ ይኖርበታል።
የፈተና መስጫ ማዕከላት (Exam center)
1. ወሎ ዩኒቨርስቲ
2. ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
3. ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
4. ጅማ ዩኒቨርሲቲ
5. አርሲ ዩኒቨርሲቲ
6. ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
7. ጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ
8. ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ
9. ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ
10. አሶሳ ዩኒቨርሲቲ
11. ዋቻም ዩኒቨርሲቲ
12. ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ
13. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
14. ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
15. መቀሌ ዩኒቨርሲቲ
16. አክሱም ዩኒቨርሲቲ
17. ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ
18. ደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ
Oct 23, 2025 477
National News

በትምህርት ዘርፉ የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ችግሮችና የቅሬታ አፈታት ስርዓቶች አበረታች መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች እና የቅሬታ አፈታት ስራ ክፍል ሃላፊዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።

ውይይቱ በትምህርቱ ዘርፉ የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ችግሮችና የቅሬታ አፈታት አሰራር ስርዓቶች ላይ ያተኮረ ሲሆን የተዘረጉ የአደረጃጀትና የአሠራር ስርዓቶች በትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የስራ ሀላፊዎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።
የቀረበውን የውይይት መነሻ ሀሳብ በመንተራስ ሀሳባቸውን ያጋሩት የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በየደረጃው ባለ መዋቅር የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችና ቅሬታዎችን ለመፍታት የተለያዩ አደረጃጀቶችና የአሰራር ስርዓቶችን ወደ ተግባር በማስገባት ተገልጋዬችን ከዕንግልት፣ ከተጨማሪ የጊዜና ገንዘብ ወጪ ማዳን መቻሉን ገልጸዋል።
አሳታፊነት ከማጠናከርና ከማረጋገጥ አኳያ ከዘርፉ ተዋንያን ጋር በጋራ የማቀድ፣ የመከታተል፣ የመገምገምና ግብረ መልስ የመስጠት ተግባራት በመከናወን ላይ መሆናቸውን ክብርት ወ/ሮ አየለች አያይዘው ገልጸዋል ።
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሽኔ በበኩላቸው በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚስተዋሉና የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችና የቅሬታ አፈታት ስርዓቶችን ለማሻሻል በመከናወን ላይ ያሉ ስራዎችን አብራርተዋል።
በተማሪ ቅበላ ፣ በፈተና አስተዳደር፣በመማር ማስተማር ሂደት ውስጥ የሚያጋጥሙ የመልካም አሰተዳደር ጥያቄዎችና ቅሬታዎችን ቀድሞ የማወቅና የመከላከል ተግባራት ላይ በትኩረት እየተሠራ መሆኑንም አያይዘው ገልጸዋል።
በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የመልካም አስተዳደር ጉዳዬችና የቅሬታ አፈታት መሪ ስራ አስፈጻሚ ፍቅሩ ወርቁ በበኩላቸው በትምህርት ዘርፉ የሚስተዋሉና የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችና ቅሬታዎች ለመከላከልና ለመፍታት በመከናወን ላይ ያሉ የአደረጃጀትና የአሠራር ስርዓቶች አበረታች መሆናቸውን ገልጸዋል።
የስራ ሀላፊው አያይዘውም በትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በኩል የተዘረጉት የመልካም አስተዳደርና የቅሬታ አፈታት አደረጃደትና አሠራር ስርዓቶች ለሌሎች ተቋማት ተሞክሮና ልምድ የሚቀሠምባቸው መሆኑን አመላክተዋል።
ውይይቱ በትምህርቱ ዘርፉ የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ችግሮችና የቅሬታ አፈታት አሰራር ስርዓቶች ላይ ያተኮረ ሲሆን የተዘረጉ የአደረጃጀትና የአሠራር ስርዓቶች በትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የስራ ሀላፊዎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።
የቀረበውን የውይይት መነሻ ሀሳብ በመንተራስ ሀሳባቸውን ያጋሩት የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በየደረጃው ባለ መዋቅር የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችና ቅሬታዎችን ለመፍታት የተለያዩ አደረጃጀቶችና የአሰራር ስርዓቶችን ወደ ተግባር በማስገባት ተገልጋዬችን ከዕንግልት፣ ከተጨማሪ የጊዜና ገንዘብ ወጪ ማዳን መቻሉን ገልጸዋል።
አሳታፊነት ከማጠናከርና ከማረጋገጥ አኳያ ከዘርፉ ተዋንያን ጋር በጋራ የማቀድ፣ የመከታተል፣ የመገምገምና ግብረ መልስ የመስጠት ተግባራት በመከናወን ላይ መሆናቸውን ክብርት ወ/ሮ አየለች አያይዘው ገልጸዋል ።
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሽኔ በበኩላቸው በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚስተዋሉና የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችና የቅሬታ አፈታት ስርዓቶችን ለማሻሻል በመከናወን ላይ ያሉ ስራዎችን አብራርተዋል።
በተማሪ ቅበላ ፣ በፈተና አስተዳደር፣በመማር ማስተማር ሂደት ውስጥ የሚያጋጥሙ የመልካም አሰተዳደር ጥያቄዎችና ቅሬታዎችን ቀድሞ የማወቅና የመከላከል ተግባራት ላይ በትኩረት እየተሠራ መሆኑንም አያይዘው ገልጸዋል።
በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የመልካም አስተዳደር ጉዳዬችና የቅሬታ አፈታት መሪ ስራ አስፈጻሚ ፍቅሩ ወርቁ በበኩላቸው በትምህርት ዘርፉ የሚስተዋሉና የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችና ቅሬታዎች ለመከላከልና ለመፍታት በመከናወን ላይ ያሉ የአደረጃጀትና የአሠራር ስርዓቶች አበረታች መሆናቸውን ገልጸዋል።
የስራ ሀላፊው አያይዘውም በትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በኩል የተዘረጉት የመልካም አስተዳደርና የቅሬታ አፈታት አደረጃደትና አሠራር ስርዓቶች ለሌሎች ተቋማት ተሞክሮና ልምድ የሚቀሠምባቸው መሆኑን አመላክተዋል።
Oct 22, 2025 363
National News

በኢትዮጵያና በቻይና መንግስታት መካከል በትምህርት መስክ ያለው የትብብር ግንኙነት እየተጠናከረ መምጣቱ ተገለጸ፤ ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው ከቻይናዋ ሻንዢ ግዛት የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡

የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ ከቻይናዋ ሻንዢ ግዛት ምክትል ገዢ ዋንግ ዢአዎ የተመራ ልዑካን ቡድን ባነጋገሩበት ወቅት እንደገለጹት በኢትዮጵያና በቻይና መካከል ረጅም ጊዜ ያስቆጠረ የትብብር ግንኙነት መኖሩን ጠቅሰዋል፡፡
በሁለቱ አገራት መካከል ያለው የትብብር ግንኙነት በአሁኑ ጊዜ ወደ ስትራጂካው አጋርነት መሸጋገሩንም ክቡር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው ተናግረዋል፡፡
የቻይና የስልጣኔ ማዕከል የሆነችው የሻንዢ ግዛት ከኢትዮጵያ ጋር በባቡር ፣ በቴክኒክና ሙያ እና በሌሎችም መስኮች የትብብር ግንኙነት እንዳላትና ትምህርት ሚኒስቴር ከግዛቲቱ ጋር ያለውን ትብብር በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍም ማጠናከር እንደሚፈልግ ገልጸዋል፡፡
በኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በርካታ ዩኒቨርስቲዎች መገንባታቸውንና በአሁኑ ወቅት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ጥራት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው ግዛቲቱ በሳይንስ ፣ በቴክኖሎጂና በሌሎችም መስኮች ያላትን ልምድና ተሞክሮ ለኢትዮጵያ ጠቃሚ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
በግብርና ምርምር ፣ በኢኖቬሽን፣ በትምህርትና በአቅም ግንባታ መስኮች በትብብር በመሰራት ግዛቲቱ ከጅማ ዩኒቨርስቲ ጋር የተፈራረመችው የመግባቢየ ስምምነት በአርአያነት የሚታይ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡
ቻይናዋ ሻንዢ ግዛት ምክትል ገዢ ሚስተር ዋንግ ዚአዎ በበኩላቸው ኢትዮጵያና ቻይና ዘርፈ ብዙ ስትራቴጂካዊ አጋሮችና ወዳጆች መሆናቸውን ገልጸው የሁለቱ አገራት ግንኙነት በቻይና አፍሪካ ግንኙነትም በግንባር ቀደምነት የሚታይና በማደግ ላይ ላሉ አገራትም በምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
በሻንዢ ግዛት በኢትዮጵያ በትምህርት መስኩ በተለይም በነጻ የትምህርት እድል ፣ በምርምር፣ በኢንጂነሪንግ ፣ በእርሻ ፣ በህብረተሰብ ጤና እና በሌሎችም የትብብርመስኮች ያለውን ግንኙነት ማጠናከርና ማስቀጠል እንደምትፈልግም አስታውቀዋል።
በዚህ ዓመትም በግዛቲቱ ውስጥ በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች 5 ነጻ የትምህርት እድል ለመስተት ዝግጁ መሆኗንም የቻይናዋ ሻንዢ ግዛት ምክትል ገዢ ሚስተር ዋንግ ዚአዎ ተናግረዋል፡፡
በመጨረሻም የጅማ ዩኒቨርስቲ ፕሩዚዳንት ጀማል አባ ፊጣ (ዶ/ር) እና በቻይና የያንግሊንግ አግሪካልቸራል ሃይ-ቴክ ኢንደስትሪያል ዲሞንስትሬሽን ዞን (Agricultural High-Tech Industrial Demonstration Zone, China) ምክትል ጸሀፊ ሚስተር ዋንግ ጁን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ ከቻይናዋ ሻንዢ ግዛት ምክትል ገዢ ዋንግ ዢአዎ የተመራ ልዑካን ቡድን ባነጋገሩበት ወቅት እንደገለጹት በኢትዮጵያና በቻይና መካከል ረጅም ጊዜ ያስቆጠረ የትብብር ግንኙነት መኖሩን ጠቅሰዋል፡፡
በሁለቱ አገራት መካከል ያለው የትብብር ግንኙነት በአሁኑ ጊዜ ወደ ስትራጂካው አጋርነት መሸጋገሩንም ክቡር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው ተናግረዋል፡፡
የቻይና የስልጣኔ ማዕከል የሆነችው የሻንዢ ግዛት ከኢትዮጵያ ጋር በባቡር ፣ በቴክኒክና ሙያ እና በሌሎችም መስኮች የትብብር ግንኙነት እንዳላትና ትምህርት ሚኒስቴር ከግዛቲቱ ጋር ያለውን ትብብር በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍም ማጠናከር እንደሚፈልግ ገልጸዋል፡፡
በኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በርካታ ዩኒቨርስቲዎች መገንባታቸውንና በአሁኑ ወቅት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ጥራት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው ግዛቲቱ በሳይንስ ፣ በቴክኖሎጂና በሌሎችም መስኮች ያላትን ልምድና ተሞክሮ ለኢትዮጵያ ጠቃሚ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
በግብርና ምርምር ፣ በኢኖቬሽን፣ በትምህርትና በአቅም ግንባታ መስኮች በትብብር በመሰራት ግዛቲቱ ከጅማ ዩኒቨርስቲ ጋር የተፈራረመችው የመግባቢየ ስምምነት በአርአያነት የሚታይ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡
ቻይናዋ ሻንዢ ግዛት ምክትል ገዢ ሚስተር ዋንግ ዚአዎ በበኩላቸው ኢትዮጵያና ቻይና ዘርፈ ብዙ ስትራቴጂካዊ አጋሮችና ወዳጆች መሆናቸውን ገልጸው የሁለቱ አገራት ግንኙነት በቻይና አፍሪካ ግንኙነትም በግንባር ቀደምነት የሚታይና በማደግ ላይ ላሉ አገራትም በምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
በሻንዢ ግዛት በኢትዮጵያ በትምህርት መስኩ በተለይም በነጻ የትምህርት እድል ፣ በምርምር፣ በኢንጂነሪንግ ፣ በእርሻ ፣ በህብረተሰብ ጤና እና በሌሎችም የትብብርመስኮች ያለውን ግንኙነት ማጠናከርና ማስቀጠል እንደምትፈልግም አስታውቀዋል።
በዚህ ዓመትም በግዛቲቱ ውስጥ በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች 5 ነጻ የትምህርት እድል ለመስተት ዝግጁ መሆኗንም የቻይናዋ ሻንዢ ግዛት ምክትል ገዢ ሚስተር ዋንግ ዚአዎ ተናግረዋል፡፡
በመጨረሻም የጅማ ዩኒቨርስቲ ፕሩዚዳንት ጀማል አባ ፊጣ (ዶ/ር) እና በቻይና የያንግሊንግ አግሪካልቸራል ሃይ-ቴክ ኢንደስትሪያል ዲሞንስትሬሽን ዞን (Agricultural High-Tech Industrial Demonstration Zone, China) ምክትል ጸሀፊ ሚስተር ዋንግ ጁን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።
Oct 21, 2025 284
National News

የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች “ብሄራዊ ጥቅምና ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና” በሚል ርዕስ በተዘገጃ ሀገራዊ ሰነድ ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡

የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች “ብሄራዊ ጥቅምና ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና” በሚል ርዕስ በተዘጋጃ ሀገራዊ ሰነድ ላይ ውይይት አካሄደዋል፡፡
በተዘጋጀው ሀገራዊ ሰነድና ተዛማጅ ጉዳዬች ላይ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌስር ብርሃኑ ነጋ ባጋሩት ሀሳብ እየተቀየረ ያለውን የዓለም ጂኦፓለቲክስ ቀድሞ በመረዳት የሀገራችንን ስትራቴጂያዊ አካሄድና ብሄራዊ ጥቅም ለማረጋገጥ የሚያስችል ዝግጁነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በአሁኑ ወቅት እንደ ሀገር ብሄራዊ ጥቅሞች ለማረጋገጥ በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ልዩነቶቾን በማጉላት መደነቃቀፍን የሚፈጥሩ አጀንዳዎች፣አመለካከቶችና ሌሎች ፈተናዎችን በማስወገድ ሁሉም የድርሻውን መወጣት እንደሚገባው አስገንዝበዋል፡፡
ሀገር ያለ ብሔራዊ ጥቅም ልትቀጥል እንደማትችል አጽንኦት ሰጥተው የተናገሩት ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ቀጣናዊ፣ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን በጥልቀት መረዳት እንደሚገባም አብራርተዋል።
አክለውም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ዋና ዋና ፈተናዎች ጂኦስትራቴጂያዊ ጉዳዮችና እና መልከዓ ምድራዊ የሆኑ ተግዳሮቶች እንደሆኑ አመላክተው እነዚህን ተግዳሮቶች ለመሻገር ዓለም አቀፋዊ ሕጎችን መሠረት በማድረግ ብሔራዊ ጥቅምን ማረጋገጥ ወሳኝ መሆኑን ጠቁመዋል።
በሌላ በኩል የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ የተፈጥሮ ሀብት፣ የህዝብ ብዛት፣ ጅኦፖለቲካዊ አቀማመጥ እና የተደራጀ ተቋማዊ አቅምን አስተሳስረን ተለዋዋጭ በሆነው የዓለማችን ሁኔታ ውስጥ ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማስጠበቅ ተግቶ መሥራት እንደሚገባ ጠቁመዋል።
ያለህዝብ ተሳትፎ በመንግሥት ብቻ መሰልና ወሳኝ የሆኑ ብሄራዊ ጥቅሞችን ማስጠበቅም ይሁን ማሳካት የማይችል መሆኑን በመጥቀስ ህዝቡ ከማንነቱ፣ ከህልውናውና ከነገ ተስፋው ጋር የተሳሰረውን ብሔራዊ ጥቅም እንዲሁም ጆኦስትራቴጂካዊ ቁመና ጉዳይ ላይ በትኩረት ሊመለከተውና ሊሠራበት እንደሚገባም ገልጸዋል።
በቀረበው ሀገራዊ ሠነድ ላይ ከትምህርት ዘርፉ ሰራተኞች ምን ይጠበቃል በሚለው ጉዳይ ላይ ከተሳታፊዎች ጥያቄዎችና አስተያየቶች ቀርበው ከመድረኩ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች “ብሄራዊ ጥቅምና ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና” በሚል ርዕስ በተዘጋጃ ሀገራዊ ሰነድ ላይ ውይይት አካሄደዋል፡፡
በተዘጋጀው ሀገራዊ ሰነድና ተዛማጅ ጉዳዬች ላይ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌስር ብርሃኑ ነጋ ባጋሩት ሀሳብ እየተቀየረ ያለውን የዓለም ጂኦፓለቲክስ ቀድሞ በመረዳት የሀገራችንን ስትራቴጂያዊ አካሄድና ብሄራዊ ጥቅም ለማረጋገጥ የሚያስችል ዝግጁነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በአሁኑ ወቅት እንደ ሀገር ብሄራዊ ጥቅሞች ለማረጋገጥ በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ልዩነቶቾን በማጉላት መደነቃቀፍን የሚፈጥሩ አጀንዳዎች፣አመለካከቶችና ሌሎች ፈተናዎችን በማስወገድ ሁሉም የድርሻውን መወጣት እንደሚገባው አስገንዝበዋል፡፡
ሀገር ያለ ብሔራዊ ጥቅም ልትቀጥል እንደማትችል አጽንኦት ሰጥተው የተናገሩት ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ቀጣናዊ፣ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን በጥልቀት መረዳት እንደሚገባም አብራርተዋል።
አክለውም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ዋና ዋና ፈተናዎች ጂኦስትራቴጂያዊ ጉዳዮችና እና መልከዓ ምድራዊ የሆኑ ተግዳሮቶች እንደሆኑ አመላክተው እነዚህን ተግዳሮቶች ለመሻገር ዓለም አቀፋዊ ሕጎችን መሠረት በማድረግ ብሔራዊ ጥቅምን ማረጋገጥ ወሳኝ መሆኑን ጠቁመዋል።
በሌላ በኩል የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ የተፈጥሮ ሀብት፣ የህዝብ ብዛት፣ ጅኦፖለቲካዊ አቀማመጥ እና የተደራጀ ተቋማዊ አቅምን አስተሳስረን ተለዋዋጭ በሆነው የዓለማችን ሁኔታ ውስጥ ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማስጠበቅ ተግቶ መሥራት እንደሚገባ ጠቁመዋል።
ያለህዝብ ተሳትፎ በመንግሥት ብቻ መሰልና ወሳኝ የሆኑ ብሄራዊ ጥቅሞችን ማስጠበቅም ይሁን ማሳካት የማይችል መሆኑን በመጥቀስ ህዝቡ ከማንነቱ፣ ከህልውናውና ከነገ ተስፋው ጋር የተሳሰረውን ብሔራዊ ጥቅም እንዲሁም ጆኦስትራቴጂካዊ ቁመና ጉዳይ ላይ በትኩረት ሊመለከተውና ሊሠራበት እንደሚገባም ገልጸዋል።
በቀረበው ሀገራዊ ሠነድ ላይ ከትምህርት ዘርፉ ሰራተኞች ምን ይጠበቃል በሚለው ጉዳይ ላይ ከተሳታፊዎች ጥያቄዎችና አስተያየቶች ቀርበው ከመድረኩ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።
Oct 20, 2025 320

Our Ministers

MINISTER

H.E Pro. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

STATE MINISTER

Professor Kindeya Gebrehiwot

Advisor to the Ministry of Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk