Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Ministry of Education  
Homepage Home Page Students Page for Students Educators Page for Educators Businesses Page for Businesess Doners and Partners Page for Doners and Partners Decrease font Increase font

 ተጠሪ መስሪያ ቤቶች

 የከፍተኛ ትምህርት እስትራቴጂክ ማዕከል

 

የኢትዮጵያ መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ማሻሻያ ፕሮግራምን አንዱ የአቅም ግንባታ አካል በማድረግ በዘርፉ ያለውን የሰለጠነ የሰው ሃይል ፍላጎት ለማሟላት በመስራት ላይ ይገኛል፡፡

መንግስት ለዘርፉ የሚያገለግል ፖሊሲና ጠቋሚ ስትራተጂ ለከፍተኛ ትምህርቱ ዘርፍ በማዘጋጀትና ያልተማከለ አደረጃጀትን በመፍጠር ሁኔታዎችን አመቻችቷል፡፡ በዚህም መሰረት የከፍተኛ ትምህርት ስትራተጂ ማዕከልን አቋቁሟል፡፡ ይህ ተቋም 1995 . አዋጅ ቁጥር 86.1  በተሰጠው ስልጣንና ሃላፊነት መሰረት ተጠሪነቱ ለትምህርት ሚኒስቴር ሆኖ በመላ ሃገሪቱ የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን በመምራትና በማስተዳደር፡ የተቋማትን ማስፋፊያና ማሻሻያ ፕሮግራሞች በመምራት፡ በማማከር፡ ስትራተጂዎች በመንደፍእንዲሁም በተለያዩ ጥናትና ምርምር  ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል፤፤