Our Recent News
Reads Our Latest News and Events
ለዲጂታል ትምህርት (e-learning) ተደራሽነትና ጥራት የሚጠቅሙ አምስት የዲጂታል መልቲ ሚዲያ ስቱዲዮዎች ተመረቁ
በአፍሪካ 9ኛው በኢትዮጰያ አምስተኛው የትምህርት ቤት ምገባ ቀን በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ተከበረ፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞችና አመራሮች 128ኛውን የአድዋ ድል በዓል በተለያዩ ሁነቶች አከበሩ፡፡
የአፍሪካ የትምህርት ቤት ምገባ ቀን የካቲት 22/2016 ዓ.ም ይከበራል!
በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ዲገሉ ጢጆ ወረዳ ለሚገነባው ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና ሚኒስትር ደኤታዋ ክብርት ወይዘሮ አየለች እሸቴ በአርሲ ዞን ዲገሉ ጢጆ ወረዳ በሰዎች ለሰዎች ግብረ ሰናይ ድርጅት ለሚገነባው ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሠረት ድጋይ አስቀምጠዋል ።
በመርሃ-ግብሩ ላይ የኦሮሚያ ክልል የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ ጨምሮ የሠዎች ለሠዎች ድርጅት ተወካይ እና ሌሎች የክልልና የዞን ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ሀገሪቱን በአለም ተወዳዳሪ ማድረግ የሚቻለው በሳይንስ፣ በቴክኖሎጂና በግብረገብ የታነፁ ተማሪዎችን ማፍራት ሲቻል መሆኑን አንስተው ለዚህም ጠንክሮ መስራት ይባል ነው ያሉት፡፡
አክለውም የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ የሚቻለው በትምህርት ቤት ምቹ የትምህርት ከባቢን መፍጠር ሲቻል መሆኑን ያነሱት የትምህርት ሚኒስትሩ ለዚህም ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ በርካታ ስራዎች እየሰራ መሆኑን አንስተዋል።
የሠዎች ለሠዎች ግብረ ሰናይ ድርጅትም ትምህርት ቤቱን ለመገንባት ላደረገው ድገፍ ምስጋና አቅርበዋል።
የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ ትምህርት ሚኒስቴር አጠቃላይ የትምህርት ዘርፍ ስብራትን ለመጠገን ከሚያደረገው ጥረቶች አንዱ የሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ እንዲጀመር የትምህርት ሚኒስቴርና ሰዎች ለሰዎች ላደረገው አስተዋጽኦ አመስግነዋል፡፡
የትምህርት ቤቱ ግንባታ እስኪጠናቀቅም ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
ግንባታውን የሚያከናውነው የሠዎች ለሠዎች ድርጅት ተወካይ አቶ ይልማ በበኩላቸው ድርጅቱ የትምህርት ዘርፉን በመደገፍ ረገድ በርካታ ስራዎችን እየሠራ ሲሆን 20 ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር መግባባቱን አንስተው ዛሬ የመሠረት ድንጋይ የተቀመጠው አንዱ መሆኑን አንስተዋል።
የግንባታው አጠቃላይ ወጪ ሰዎች ለሰዎች ግብረ-ሠናይ ድርጅት የሚሸፈን ሲሆን እስከ መስከረም ይጠናቀቃልም ተብሏል።
ትምህርት ሚኒስቴር በሀገሪቱ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻልና ለመቀየር ትምህርት ለትውልድ ንቅናቄን ጨምሮ የተለያዩ ሥራዎችን እየሰራ እንዳለ ይታወቃል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና ሚኒስትር ደኤታዋ ክብርት ወይዘሮ አየለች እሸቴ በአርሲ ዞን ዲገሉ ጢጆ ወረዳ በሰዎች ለሰዎች ግብረ ሰናይ ድርጅት ለሚገነባው ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሠረት ድጋይ አስቀምጠዋል ።
በመርሃ-ግብሩ ላይ የኦሮሚያ ክልል የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ ጨምሮ የሠዎች ለሠዎች ድርጅት ተወካይ እና ሌሎች የክልልና የዞን ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ሀገሪቱን በአለም ተወዳዳሪ ማድረግ የሚቻለው በሳይንስ፣ በቴክኖሎጂና በግብረገብ የታነፁ ተማሪዎችን ማፍራት ሲቻል መሆኑን አንስተው ለዚህም ጠንክሮ መስራት ይባል ነው ያሉት፡፡
አክለውም የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ የሚቻለው በትምህርት ቤት ምቹ የትምህርት ከባቢን መፍጠር ሲቻል መሆኑን ያነሱት የትምህርት ሚኒስትሩ ለዚህም ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ በርካታ ስራዎች እየሰራ መሆኑን አንስተዋል።
የሠዎች ለሠዎች ግብረ ሰናይ ድርጅትም ትምህርት ቤቱን ለመገንባት ላደረገው ድገፍ ምስጋና አቅርበዋል።
የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ ትምህርት ሚኒስቴር አጠቃላይ የትምህርት ዘርፍ ስብራትን ለመጠገን ከሚያደረገው ጥረቶች አንዱ የሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ እንዲጀመር የትምህርት ሚኒስቴርና ሰዎች ለሰዎች ላደረገው አስተዋጽኦ አመስግነዋል፡፡
የትምህርት ቤቱ ግንባታ እስኪጠናቀቅም ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
ግንባታውን የሚያከናውነው የሠዎች ለሠዎች ድርጅት ተወካይ አቶ ይልማ በበኩላቸው ድርጅቱ የትምህርት ዘርፉን በመደገፍ ረገድ በርካታ ስራዎችን እየሠራ ሲሆን 20 ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር መግባባቱን አንስተው ዛሬ የመሠረት ድንጋይ የተቀመጠው አንዱ መሆኑን አንስተዋል።
የግንባታው አጠቃላይ ወጪ ሰዎች ለሰዎች ግብረ-ሠናይ ድርጅት የሚሸፈን ሲሆን እስከ መስከረም ይጠናቀቃልም ተብሏል።
ትምህርት ሚኒስቴር በሀገሪቱ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻልና ለመቀየር ትምህርት ለትውልድ ንቅናቄን ጨምሮ የተለያዩ ሥራዎችን እየሰራ እንዳለ ይታወቃል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአርሲ ዞን አሰላ ከተማ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ በባለሀብት ተሳትፎ ለሚገነባው የመጀመሪያው አዳሪ ትምህርት ቤት የመሠረት ድጋይ አስቀምጠዋል ።
በመርሃ-ግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴን ጨምሮ የኦሮሚያ ክልል የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ እና ሌሎች የክልልና የዞን ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በመሰረት ድንጋይ ማስቀመጥ መረሃ ግብር ወቅት ደረጃቸውን የጠበቁ የትምህርት ተቋማትን መገንባት ብቁ የሆነ የሰው ኃይልን ለማፍራት የላቀ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተናግረዋል።
የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ የሚቻለው ትምህርትን ለሁሉም ማድረስ ሲቻል ነው ያሉት ሚኒስትሩ በገጠርም ሆነ በከተማ ሁሉም ዜጋ ጥሩ የትምህርት ዕድል እንዲያገኝ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
በተለይም የትምህርት ለትውልድ የትምህርት ቤቶች መሠረተ ልማት ማሻሻል ንቅናቄ ከተጀመረ ጀምሮ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን አንስተው ይህ ትምህርት ቤት በግለሰብ ደረጃ የሚገነባ የመጀመሪያው አዳሪ ትምህርት ቤት ነውም ብለዋል።
እንዲህ ዓይነት ትምህርት ቤቶች ጥራት ያለው ትምህርትን ለመስጠት አስተዋጽአቸው የጎላ መሆኑንም አንስተዋል።
የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ በበኩላቸውበትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ትምህርት ሚኒስቴርና ክልሉ ላደረገው ጥሪ ባለሀብቱ አቶ ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ ለሠጡት ምላሽ አመስግነዋል።
የትምህርት ሥራ በመንግስት ብቻ የሚሠራ አይደለም ያሉት ዶ/ር ቶላ ህብረተሰቡ አሁንም ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
በአቶ ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ የሚገነባው አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ ሲጠናቀቅ ለአቅመ ደካማ ወላጅ አልባ ህፃናት አገልግሎት የሚሠጥ መሆኑም ተገልጿል።
በትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ከተጀመረ ጀምሮ በሀገር ደረጃ እስካሁን ሦስት ሺ የሚደርሱ አዳዲስ ትምህርት ቤቶች የተገነቡ ሲሆን ከ11 ሺ በላይ ትምህርት ቤቶች ደግሞ እድሳት የተደረገ ላቸው መሆኑም በመድረኩ ተገልጿል
Education Sector
General Education
- Curriculum Development Executive
- Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive
- Educational Program and Quality Improvement Executive
- Adult and Non-formal Education Programs Executive
Higher Education
- Academic Affairs Executive
- Research and Community Engagement Executive
- Governance and Infrastructure Executive
- ICT and Digital Education Executive
Organization structure
This is The Main Ministry Organization Structure Chart
Curriculum Development Executive
Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk
Head, Social Science Education Curriculum Desk
Head, Natural Science Education Curriculum Desk
Head, Career and Technical Education Curriculum Desk
Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive
Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk
Head, Education Language Development Desk
Head, STEAM DESK
Educational Program and Quality Improvement Executive
Head, Education Programs and Quality Improvement Desk
Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk
Head, Education Infrastructure and Service Desk
Head, General Education Inspection Desk
Adult and Non-formal Education Programs Executive
Head, Adults’ Basic Education Desk
Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk
Academic Affairs Executive
Head, Competency and Quality Improvement Desk
Head, Curriculum and Programs Desk
Head, Teachers’ and Students’ Development Desk
Head, Private Higher Education Institutions Service Desk
Research and Community Engagement Executive
Head, Research and Extension Desk
Head, Research Ethics Desk
Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk
Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk
Governance and Infrastructure Executive
Head, Administration Affairs Desk
Head, Institutional Structure and Leadership Desk
Head, Infrastructure and Input Desk
Head, Scholarship and Internationalization Desk
ICT and Digital Education Executive
Head, Education Multimedia Program Development Desk
Head, School Net ICT Desk
Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk
Head, Network Technical Desk
Head, Network Operation Desk